👉 “መቻል የስታዲየም እንዲኖረው እንሰራለን” የክለቡ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ሰይፉ ጌታሁን በተለያዩ ክንዋኔዎች 80ኛ ዓመት ክብረ…
ዳንኤል መስፍን

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የተካላካዩን ውል ለማራዘም ተስማማ
የወቅቱ የሊጉ አሸናፊ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወሳኙን ተከላካይ በክለቡ ለማቆየት መስማማቱ ታውቋል። በአፍሪካ መድረክ በቻምፒዮንስ ሊጉ…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡናዎች ዓመቱን በሽንፈት ጀምረው በድል አጠናቀዋል
ሲዳማ ቡና በመጀመሪያው አጋማሽ ይገዙ ቦጋለ ባስቆጠራቸው ሁለት ጎሎች ተከታታይ ሁለተኛ ድላቸውን አስመዝግበው ዓመቱን በድል አጠናቀዋል።…

ሪፖርት | የመቻሎች ድል የሊጉን የዋንጫ ፉክክር ከሳምንት ሳምንት አጓጊ አድርጎታል
ምሽት ላይ የተካሄደው እና የዋንጫ ፉክክሩን የሚወስነው ጨዋታ መቻልን ባለ ድል አድርጎ መቻል የመሪውን ኮቴ እግር…

ሪፖርት | ቡናማዎቹ የኢትዮጵያ መድንን የተከታታይ የሰባት ጨዋታ የድል ጉዞን ገተውታል
በዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና ተከታታይ አምስተኛ ድሉን በማሳካት ደረጃውን ሲያሻሽል ኢትዮጵያ መድኖች ከሰባት ተከታታይ የድል…

ሪፖርት | ነብሮቹ ከተከታታይ ሽንፈት በኋላ ወደ ድል ተመልሰዋል
አራት ጎል የተስተናገደበት የምሽቱ ጨዋታ ሀድያ ሆሳዕና ከተከታታይ ሁለት ጨዋታ ሽንፈት መልስ ወደ ድል ሲመልስ ድሬደዋ…

ሪፖርት | አራት ጎሎች የተቆጠሩበት ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
የ28ኛ ሳምንት የመጀመርያ ቀን የምሽት ጨዋታ በሀዋሳ ከተማ እና በወልቂጤ ከተማ መካከል ተካሂዶ አስገራሚ ክስተቶች ተስተናግደውበት በአቻ…

አሰልጣኝ ገብረመድኅን ኃይሌ ከጋዜጠኞች ለተነሱላቸው ጥያቄዎች የሰጧቸው ተጨማሪ ምላሾች…
👉“ሁልጊዜ አሰልጣኝ አምስት ከሃምሳ ውስጥ ይሄን ታደርጋለህ ብሎ ለአንድ ተጫዋች የቤት ስራ ሰጥቶት አያስገባም።” 👉“ትውልደ ኢትዮጵያውያንን…

“ጉዞው አድካሚ እና አሰልቺ ቢሆንም እንደ ቡድን ግን ተስፋ ሰጪ ነው” አሰልጣኝ ገብረምድኅን ኃይሌ
የዋልያዎቹ አሰልጣኝ ገብረመድኅን ኃይሌ በዓለም ዋንጫ ማጣርያ ከጊኒ ቢሳው እና ጅቡቲ ጋር ያከናወናቸውን ጨዋታዎች አስመልክቶ ጋዜጣዊ…

የሊጉ ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ በተለያዩ የውጭ ክለቦች እየተፈለገ ይገኛል
ያለፉትን ሦስት ዓመታት በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ እየተጫወተ ያለው ኤርትራዊው አጥቂ ወደ አፍሪካ ክለቦች አልያም ወደ ስካንዲኒቪያ…