በ2018 የፊፋ እና የካፍ ኢንተርናሽናል ዳኝነት ባጅ ያገኙት አራቱ ኢትዮዽያውያን ዳኞች ዛሬ ለስልጠና ወደ ካይሮ ሲያቀኑ…
ዳንኤል መስፍን
” ኢትዮጵያ ለታገለችላቸው የስፖርት መርሆች ተገዢ መሆን አለባት ” አብርሀም መብራቱ
በእግርኳሳችን ከጊዜ ወደ ጊዜ መልኩን እየቀያያየረ የሚገኘው የስርአት አልበኝነት ጉዳይ አሳሳቢነት ከመቼውም ጊዜ የከፋ ደረጃ ላይ…
ሊዲያ ታፈሰ በዓለም ከ20 አመት በታች ሴቶች ዋንጫ ጨዋታዎች ትዳኛለች
ኢንተርናሽናል አርቢቴር ሊዲያ ታፈሰ በፈረንሳይ አስተናጋጅነት በሚካሄደው የዓለም ከ20 አመት በታች ሴቶች ዋንጫ ላይ ጨዋታዎችን ከሚመሩ…
የሉሲዎቹ ዝግጅት ለተወሰኑ ቀናት ሊቋረጥ ይችላል
በሩዋንዳ አስተናጋጅነት በዚህ ሳምንት እንደሚጀመር ተጠብቆ ሴካፋ ለሩዋንዳ መስጠት የሚገባውን ገንዘብ ባለመስጠቱ አዘጋጇ ሩዋንዳ ጥያቄዋ እስካልተሟላ…
በስፖርታዊ ጨዋነት ላይ ያተኮረው የምክክር መድረክ ዛሬ ተጠናቀቀ
በስፖርታዊ ጨዋነት ዙርያ ላይ ያተኮረውና ለሁለት ቀናት በአዳማ የተካሄደው የምክክር መድረክ ዛሬ ተጠናቋል። ከጊዜ ወደ ጊዜ…
በስፖርታዊ ጨዋነት ዙርያ የሚያተኩረው የምክክር መድረክ በአዳማ ተጀመረ
የወጣቶች እና ስፖርት ሚኒስቴር ከኦሎምፒክ ኮሚቴ በጋር በመተባበር በስፖርታዊ ጨዋነት ዙርያ ለሁለት ቀን የተዘጋጀው የምክክር መድረክ…
የፌዴሬሸኑ ምርጫ ቀን እና ቦታ ነገ ይወሰናል ተብሎ ይጠበቃል
የኢትዮዽያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የምርጫ ሂደት ከታሰበበት ከመስከረም 30 አንስቶ በተለያዩ ችግሮች ምክንያት እየተንጓተተ የችግሩ መጠን እየተባባሳ…
የ17 ዓመት ብሔራዊ ቡድን እንቆቅልሽ እስካሁን አልተፈታም
ባሳለፍነው ሳምንት ፍፃሜውን ባገኘው እና ቡሩንዲ አስተናጋጅነት ሲካሄድ የቆየው ከ17 አመት በታች የሴካፋ ዋንጫ ላይ ተሳታፊ…
” የኢትዮጵያ እግርኳስ ከዓለም የሚያንሰው ለዲሲፕሊን ተገዢ ባለመሆናችን ነው ” ሙሉጌታ ምህረት
በየሜዳዎች ከጊዜ ወደ ጊዜ መልኩን እየቀያያየረ ተባብሶ የሚገኘው የስርአት አልበኝነት ጉዳይ አሳሳቢነት ከመቼውም ጊዜ የከፋ ደረጃ…
ፌዴሬሽኑ የዳኞች እና ታዛቢዎች ማህበር ውሳኔን በማስቀየር ዙርያ ሲመክር አመሸ
ምሽቱን የተካሄደው የፌዴሬሽኑ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አስቸኳይ ስብሰባ በወቅታዊው የዳኞች እና ታዛቢዎች ውሳኔ ዙርያ ውይይት ሲያደርግ…