አራት ጎል የተስተናገደበት የምሽቱ ጨዋታ ሀድያ ሆሳዕና ከተከታታይ ሁለት ጨዋታ ሽንፈት መልስ ወደ ድል ሲመልስ ድሬደዋ…
ዳንኤል መስፍን

ሪፖርት | አራት ጎሎች የተቆጠሩበት ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
የ28ኛ ሳምንት የመጀመርያ ቀን የምሽት ጨዋታ በሀዋሳ ከተማ እና በወልቂጤ ከተማ መካከል ተካሂዶ አስገራሚ ክስተቶች ተስተናግደውበት በአቻ…

አሰልጣኝ ገብረመድኅን ኃይሌ ከጋዜጠኞች ለተነሱላቸው ጥያቄዎች የሰጧቸው ተጨማሪ ምላሾች…
👉“ሁልጊዜ አሰልጣኝ አምስት ከሃምሳ ውስጥ ይሄን ታደርጋለህ ብሎ ለአንድ ተጫዋች የቤት ስራ ሰጥቶት አያስገባም።” 👉“ትውልደ ኢትዮጵያውያንን…

“ጉዞው አድካሚ እና አሰልቺ ቢሆንም እንደ ቡድን ግን ተስፋ ሰጪ ነው” አሰልጣኝ ገብረምድኅን ኃይሌ
የዋልያዎቹ አሰልጣኝ ገብረመድኅን ኃይሌ በዓለም ዋንጫ ማጣርያ ከጊኒ ቢሳው እና ጅቡቲ ጋር ያከናወናቸውን ጨዋታዎች አስመልክቶ ጋዜጣዊ…

የሊጉ ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ በተለያዩ የውጭ ክለቦች እየተፈለገ ይገኛል
ያለፉትን ሦስት ዓመታት በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ እየተጫወተ ያለው ኤርትራዊው አጥቂ ወደ አፍሪካ ክለቦች አልያም ወደ ስካንዲኒቪያ…

የሴቶች የዓለም ዋንጫ ወሳኝ ማጣሪያን ጨዋታ መዲናችን ታስተናግዳለች
የሴቶች ከ17 ዓመት በታች የዓለም ዋንጫ የመጨረሻ የማጣርያ ወሳኝ ጨዋታ ነገ በአዲስ አበባ ይካሄዳል። በ2024 በዶሚኒካን…

የሊጉ የመጨረሻ ሳምንት ጨዋታዎች በወጣላቸው መርሐ-ግብር ይከወኑ ይሆን?
በዋልያዎቹ የዓለም ዋንጫ ማጣርያ ምክንያት የተቋረጠው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አስቀድሞ በወጣለት መርሐ-ግብር ይጀምር ይሆን በሚለው ዙርያ…

ለአንጋፋው ፊዝዮቴራፒስት ይስሐቅ የዕውቅና መርሐ ግብር አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጠ
በኢትዮጵያ እግርኳስ ከ30 ዓመት በላይ በሙያው ለሰጠው አገልግሎት ሊመሰገን ይገባል በሚል የተዘጋጀውን የዕውቅና መርሐ ግብር አስመልክቶ…

ዋልያዎቹ ከስብስባቸው አንድ ተጫዋች ቀንሰዋል
ነገ ወደ ጊኒ ቢሳው የሚያቀናው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከስብስቡ መካከል አንድ ተጫዋች መቀነሱ ታውቋል። ከፊታቸው ላለባቸው…

የዋልያዎቹ አለቃ በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታዎች ዙርያ ሀሳባቸውን ሰጥተዋል
👉 “ረጅም ጉዞ ነው ምን አልባት ከልምምድ ውጭ ሊያደርገን ይችላል” 👉 “ብዙ ጊዜ ከኳስ ጋር መቆየትን…