የኢትዮጵያ ከ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ዲ.ሪ ኮንጎ ጋር ያለግብ ስለተጠናቀቀው ጨዋታ አስተያየት ሰጥተዋል። ስለጨዋታው እና ስለውጤቱ… “ቡድኑ የምንችለውን ሁሉ አድርጓል። ተጋጣሚያችንም ጥሩ ነው ምክንያቱም ከሜዳ ውጪ ያለውን ውድድር በሙሉ ያለውን ዕድል ተጠቅመው እዚህ ዘግቶ ለመሄድ የመጣ ነው። በዚህ አደረጃጀት የመጀመሪያው አጋማሽ ላይ ተጭነው ለመጫወት ወይም የአየር ንብረታችንንRead More →

ያለግብ ከተጠናቀቀው ጨዋታ በኋላ የዲ. ሪፐብሊክ ኮንጎ አሰልጣኝ ኃሳባቸውን አጋርተዋል። ስለውጤቱ… “ውጤቱ በጣም ጥሩ ነው ፤ ተጫዋቾቼ ጥሩ አድርገዋል። ጨዋታውን ኪንሻሳ ላይ እንጨርሰዋለን ብዬ አስባለሁ።” ስለጨዋታ ዕቅዳቸው… “የኢትዮጵያ ተጫዋቾች ወደኛ እስኪመጡ መጠበቅ እና ኳሱን ስናገኝ በፍጥነት  ወደፊት መሄድ ነበር ዕቅዳችን። መስመሮቹን መዝጋት ነበር የፈለግነው። ኪንሻሳ ጥሩ እንጫወታለን ብዬ አስባለሁ።” ስለዳኝነቱ…Read More →

በአበበ ቢቂላ ስታዲየም የተደረገው የኢትዮጵያ እና የኮንጎ ዲ.ሪፐብሊክ የ23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድኖች የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል። ቀዝቀዝ ብሎ በጀመረው ጨዋታ ላይ የዲሞክራቲክ ኮንጎ የኋላ የመከላከል አቅም የተደራጀ በመሆኑ የኢትዮጵያ ቤሔራዊ ቡድን ሰብሮ መግባት ተቸግሮ ተስተውሏል። በሙከራ ደረጃ በ7ኛው ደቂቃ መስፍን ታፈሰ ከእጅ ውርወራ የተገኘ ኳስ ወደRead More →

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የምድብ ሀ የዛሬ ፍልሚያዎች ወደ ፕሪምየር ሊጉ ለመግባት እና ላለመውረድ የተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች በተመሳሳይ በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል። በዕለቱ ቀዳሚ በነበረው ጨዋታ ኢትዩ ኤሌክትሪክ ከሀላባ ከተማ ጋር 1-1 አቻ ተለያይቷል። ብዙም ማራኪ ባልነበረው ጨዋታ ቀድመው ወደግብ መድረስ የቻሉት ኤልፓዎች ነበሩ። በዚህም በ1ኛው ደቂቃ በቀኝRead More →

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የምድብ ሀ የዛሬ ፍልሚያዎች ወሳኙ ጨዋታ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አሸናፊነት ሲጠናቀቅ ባቱ ከተማም እንዲሁ በተመሳሳይ ድል አስመዝግቦ የሻሸመኔ እና ጋሞ ጨንቻ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተቋጭቷል። በዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ ባቱ ከተማ ገላን ከተማን 1-0 ረትቷል። በመጀመሪያው አጋማሽ በነበረው የጨዋታ እንቅስቃሴ በሁለቱም በኩል ተደጋጋሚ ለግብRead More →

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] በአምስተኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪሚየር ሊግ የዛሬ መርሐ-ግብሮች አርባምንጭ ከተማ እና ወላይታ ዲቻ አቻ ሲለያዩ ሲዳማ ቡና እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ ደግሞ ድል ቀንቷቸዋል ። አርባምንጭ ከተማ 1 – 1 ወላይታ ድቻ 4:00 ሰዓት ላይ አርባምንጭ ከተማን ከ ወላይታ ድቻ ያገናኛው ጨዋታ አንድ አቻ በሆነRead More →

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ 3ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬም መደረጋቸውን ሲቀጥሉ ሀዋሳ ተከታታይ ሦስተኛ ድሉን አሳክቷል። አዳማ ከተማ እና ፋሲል ከነማም ድል አስመዝግበዋል። ጎንደር ላይ እየተካሄደ በሚገኘው የምድብ ሀ 8፡00 ላይ ሀዲያ ሆሳዕናን የገጠመው የዓምናው ቻምፒዮን አዳማ ከተማ 2-0 ማሸነፍ ችሏል። ጥሩ የውድድር ጅማሮ ባያደርጉምRead More →

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] ከ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ የ3ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ዛሬ በተደረጉ ጨዋታዎች ጅማሮውን ሲያደርግ ጎንደር ላይ ሦስት የምድብ ሀ ጨዋታዎች ተደርገው ንግድ ባንክ፣ ሰበታ ከተማ እና ሲዳማ ቡና አሸንፈዋል። ዐፄ ፋሲለደስ ስታድየም 4፦00 ላይ ሲዳማ ቡናን ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ያገናኘው ጨዋታ በሲዳማ 1ለ0 አሸናፊነት ተጠናቋል። በረፋዱRead More →

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ የሁለተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ሲጀምሩ ጎንደር ላይ የተደረጉት የምድብ ሀ ሦስት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል። ሀዲያ ሆሳዕና 0-0 አርባምንጭ ከተማ ሁለቱ ቡድኖች ተመሳሳይ መለያ ለብሰው ወደ ሜዳ በመምጣታቸው ምክንያት ለተወሰኑ ደቂቃዎች ዘግይቶ የጀመረው ጨዋታ አርባምንጭ ከተማዎች የተሻለ የግብ ሙከራ ያደረጉበትRead More →

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ የምድብ ሀ ውድድር ዛሬ በአሰላ ሲጀመር የምድብ ለ ቀሪ የመጀመርያ ሳምንት ጨዋታዎችም በጎንደር ተካሂደዋል። ምድብ ሀ በጎንደር ትናንት የተጀመረው ውድድር ዛሬም በሁለት ጨዋታዎች ሲቀጥል በዐፄ ፋሲለደስ ስታዲየም ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ተደርገዋል። የአማራ ክልል ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ ሃላፊ አቶ አማኑኤልRead More →