ሪፖርት | ቢጫዎቹ እና ብርቱካናማዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል

በምሽቱ መርሐግብር ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ እና ድሬዳዋ ከተማ 1-1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል። ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ…

ሪፖርት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ ወደ ድል ተመልሷል

ኢትዮ ኤሌክትሪኮች አዳማ ከተማን 3-0 በሆነ ሰፊ ግብ ልዩነት በማሸነፍ ደረጃቸውን ያሻሻሉበትን ድል አስመዝግበዋል። አዳማ ከተማዎች…

ሪፖርት | ዐፄዎቹ ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል

በጨዋታ ሳምንቱ የማሳረጊያ መርሃግብር ዐፄዎቹን ከብርቱካናማዎቹ ላይ ወሳኝ ሦስት ነጥብ ወስደዋል። ድሬዳዋ ከተማ በመጨረሻ የሊግ ጨዋታቸው…

ሪፖርት | ሐይቆቹ ከ12 ሳምንታት ጥበቃ በኋላ ከናፈቃቸው ድል ጋር ታርቀዋል

ሐይቆቹ በዓሊ ሱሌይማን ግሩም የቅጣት ምት ጎል መቻልን 1ለ0 በመርታት ወሳኝ ሦስት ነጥብ አሳክተዋል። መቻል ባሳለፍነው…

ሪፖርት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ አቻ ተለያይተዋል

ፍቃዱ ዓለሙ እና ዳዋ ሆቴሳ በውድድር ዓመቱ የመጀመሪያ ጎላቸውን ባስቆጠሩበት ጨዋታ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ወልዋሎ ዓዲግራት…

ሪፖርት | ቡናማዎች ዳግም ወደ ድል ተመልሰዋል

በምሽቱ ተጠባቂ መርሃግብር ቡናማዎች የጣናውን ሞገድ በመርታት ዳግም ወደ ድል መመለስ ችለዋል። ኢትዮጵያ ቡና በ16ኛው ሳምንት…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ ወደ ድል ተመልሰዋል

ፈረሰኞቹ በሁለተኛው አጋማሽ በተቆጠሩ ሁለት ግቦች ታግዘው ወላይታ ድቻን 2-0 በማሸነፍ ወደ ድል ተመልሰዋል። ወላይታ ድቻ…

ሪፖርት | የፈረሰኞቹ የአሸናፊነት ጉዞ በሀይቆቹ ተገቷል

ፈረሰኞቹን በወራጅ ቀጠናው እየዳከሩ ከሚገኙት ሀይቆቹ ያገናኘው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል። ቅዱስ ጊዮርጊስ በ15ኛው ሳምንት ድሬዳዋ…

ሪፖርት | ተጠባቂው ጨዋታ ያለአሸናፊ ተጠናቋል

መቻልን ከባህርዳር ከተማ ያገናኘው የጨዋታ ሳምንቱ ተጠባቂ መርሃግብር 1-1 በሆነ አቻ ውጤት ያለአሸናፊ ተጠናቋል። መቻል በ15ኛው…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ስሑል ሽረ ነጥብ ተጋርተዋል

ሁለቱንም ከሽንፈት የተመለሱ ቡድኖችን ያገናኘው የምሽቱ ጨዋታ ያለ አሸናፊ ተጠናቋል። ኢትዮጵያ ንግድ ባንኮች በ15ኛው ሳምንት ከሀዲያ…