የመቐለ 70 እንደርታ ተጋጣሚ ካኖ ስፖርት አካዳሚ የመጨረሻ ልምምዳቸው ሲያከናውኑ ዋና አሰልጣኙም ሃሳባቸውን ለሶከር ኢትዮጵያ ሰጥተዋል።…
ማቲያስ ኃይለማርያም
ቻምፒየንስ ሊግ | መቐለ 70 እንደርታዎች የመጨረሻ ልምምዳቸውን አከናውነዋል
ምዓም አናብስት ለነገው ወሳኝ ጨዋታ ዝግጅታቸው አጠናቀዋል። በቻምፒየንስ ሊግ ሁለተኛ ዙር ነገ 9:00 የኢኳቶሪያል ጊኒው ካኖ…
ሴካፋ ከ15 ዓመት በታች| ብሩንዲ ማለፏን ስታረጋግጥ ኤርትራ እና ሶማሊያ አቻ ተለያይተዋል
በኤርትራ አዘጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘውና ዘጠነኛ ቀኑን የያዘው የሴካፋ ከ15 ዓመት በታች ዋንጫ ዛሬም ሲቀጥል ብሩንዲ ሱዳንን…
ሴካፋ ከ15 ዓመት በታች| ሩዋንዳ ማለፏን ስታረጋግጥ ሁለተኛው ጨዋታ ተቋርጧል
በኤርትራ አዘጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘው እና ስምንተኛ ቀኑ የያዘው የሴካፋ ከ15 ዓመት በታች ዋንጫ ዛሬም ሲቀጥል ሩዋንዳ…
ቻምፒየንስ ሊግ| የመቐለ ጨዋታ በሁለት የቴሌቪዥን ጣቢያዎች በቀጥታ ይተላለፋል
በመጪው እሁድ በካፍ ቻምፒየንስ ሊግ ጨዋታ መቐለ 70 እንደርታ ከካኖ ስፖርት አካዳሚ የሚያደርጉትን ጨዋታ የትግራይ መገናኛ…
ኄኖክ መርሹ ቢጫ ለባሾቹን ተቀላቅሏል
የዘጠኝ ተጫዋቾች ዝውውር ያጠናቀቁት ወልዋሎዎች አሁን ደግሞ ኄኖክ መርሹን ከደደቢት አስፈርመዋል። ከኢትዮጵያ ወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ወጥቶ…
ቻምፒየንስ ሊግ| ካኖ ስፖርት አካዳሚዎች አዲስ አበባ ገብተዋል
በቻምፒየንስ ሊጉ ቅድመ ማጣርያ የመልስ ጨዋታ የመቐለ 70 እንደርታ ተጋጣሚ የሆኑት ካኖ ስፖርት አካዳሚዎች ትናንት አመሻሽ…
ሴካፋ ከ15 ዓመት በታች| ሶማሊያ ስታሸንፍ ኤርትራ ከምድብ ተሰናብታለች
ሰባተኛ ቀኑን የያዘው የሴካፋ ከ15 ዓመት በታች ውድድር ዛሬም ሲቀጥል ሶማሊያ እና ኬንያ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል። አዘጋጇ…
ቅዱስ ጊዮርጊስ ከሁለት ወጣት ተጫዋቾቹ ጋር ተለያየ
በዝውውር መስኮቱ ሦስት ተጫዋቾች ማስፈረም የቻሉት ፈረሰኞቹ ባለፉት ዓመታት በታዳጊ ቡድን ተስፋ ሰጪ እንቅስቃሴ አሳይተው ወደ…
ፓትሪክ ማታሲ ሃገሩን ለመወከል ጥሪ ደርሶታል
ኬንያዊው የፈረሰኞቹ ግብ ጠባቂ ፓትሪክ ማታሲ ሃገሩን ለመወከል ጥሪ ደርሶታል። በዓመቱ መጀመርያ ቅዱስ ጊዮርጊስ ተቀላቅሎ ከፈረሰኞቹ…