መቐለ 70 እንደርታ ከ ጅማ አባ ጅፋር – ቀጥታ የውጤት መግለጫ

ሐሙስ የካቲት 21 ቀን 2011 FT’ መቐለ 70 እ. 2-1 ጅማ አባ ጅፋር 31′ አማኑኤል ገ/ሚካኤል…

Continue Reading

የመቐለ 70 እንደርታ የቡድን አባላት ለምግባረ ሰናይ ድርጅት የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ

በዚህ ዓመት መጀመርያ ከፍሬምናጦስ የአረጋዊያን እና አዕምሮ ህሙማን ማዕከል ጋር በአጋርነት በመስራት ላይ የሚገኙት ምዓም አናብስት…

“የስኬታችን ምስጢር ጠንክረን መስራታችን ነው” ገብረመድኅን ኃይሌ

ባለፈው ዓመት ጅማ አባጅፋር ከከፍተኛ በመጣበት ዓመት የፕሪምየር ሊጉን ዋንጫ እንዲያነሳ ያስቻሉት እና በዚህ ዓመትም ከመቐለ…

ደደቢት የቀድሞ ተጫዋቹን አስፈረመ

ባለፈው ሳምንት ከስሑል ሽረ በስምምነት የተለያየው አሸናፊ እንዳለ ወደ ቀድሞ ክለቡ በድጋሚ ተቀላቀለ። ባሰናበቷቸው በርካታ ተጫዋቾች…

ቢኒያም በላይ ወደ ስዊድን አመራ

ከስከንደርቡ ጋር ሁለት የተሳኩ ዓመታት ያሳለፈው ኢትዮጵያዊው አማካይ ቢኒያም በላይ የስዊድኑ ክለብ ሴሪያንስካን ተቀላቀለ። በመጀመርያ ዓመት…

ስሑል ሽረዎች አንድ ተጫዋች ሲያስፈርሙ ከሁለት ተጫዋቾች ጋር በስምምነት ተለያይተዋል

በሁለተኛው ዙር ተጠናክረው ለመቅረብ ተጫዋቾችን በማሰናበት እና አዲስ ተጫዋቾች በማስፈረም የተጠመዱት ስሑል ሽረዎች ያስር ሙገርዋን ሲያስፈርሙ…

ደደቢት በርካታ ተጫዋቾችን አሰናበተ

በዚህ ዓመት አካሄዱን ቀይሮ ለመወዳደር ከወሰነ በኋላ በዝቅተኛ ሊጎች የሚጫወቱ እና ከታዳጊ ቡድን ካሳደጋቸው በርካታ ተጫዋቾች…

ሪፖርት | መቐለ 70 እንደርታ ግስጋሴውን ባህርዳር ከተማን በመርታት ቀጥሏል

በ5ኛ ሳምንት ተስተካካይ መርሐ ግብር ትግራይ ስታድየም ላይ ባህርዳር ከተማን ያስተናገዱት “ምዓም አናብስት” በኦሴይ ማውሊ ብቸኛ…

ደደቢት የሶስት የውጪ ተጫዋቾች ዝውውር አጠናቀቀ

ባሳለፍነው ሳምንት አዲስ አሰልጣኝ የቀጠሩት ደደቢቶች ሁለት አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያመጣ የቀድሞ ተጫዋቹንም መልሶ አስፈርሟል። በውጤት ቀውስ…

ስሑል ሽረዎች አንድ ተጫዋች ሲያስፈርሙ ከአንድ ተጫዋች ጋር ተለያይተዋል

ስሑል ሽረዎች ከሄኖክ ብርሃኑ ጋር በስምምነት ሲለያዩ አሳሪ አልመሃዲን አስፈርመዋል። ባለፈው ዓመት ወልዋሎ ከመከላከያ በነበረው ጨዋታ…