የአሰልጣኞች አስተያየት | መቐለ 70 እንደርታ 1-0 ፋሲል ከነማ

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሦስተኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ መቐለ 70 እንደርታ ከ ፋሲል ከነማ ካደረጉት ጨዋታ በኋላ…

ሪፖርት | መቐለ 70 እንደርታ ፋሲል ከነማን በማሸነፍ ስድስተኛ ተከታታይ ድሉን አስመዘገበ

በ3ኛ ሳምንት ተስተካካይ መርሐ ግብር ትግራይ ስታድየም ላይ ፋሲል ከነማን ያስተናገደው መቐለ 70 እንደርታ በአማኑኤል ገ/ሚካኤል…

ደደቢት የቀድሞ አስልጣኙን በድጋሚ ቀጠረ

በውጤት ማጣት ምክንያት አስልጣኞቹን ያሰናበተው ደደቢት ዳንኤል ፀሐዬን ወደ ቀድሞ ቤቱ መልሷል። ባለፈው ማክሰኞ አሰልጣኞቻቸው አሰናብተው…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ደደቢት 0-3 መከላከያ

በትግራይ ስታድየም ደደቢት እና መከላከያ ካደረጉት ጨዋታ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች የሰጡትን አስተያየት እነሆ። “ማሸነፋችን የበለጠ…

ሪፖርት | መከላከያ ከሰባት ተከታታይ ጨዋታዎች ድል አልባ ጉዞ በኋላ ወደ አሸናፊነት ተመልሷል

በመከላከያ የአፍሪካ ውድድር ተሳትፎ ምክንያት በ4ኛው ሳምንት ሳይካሄድ በተስተካካይነት ተይዞ የነበረው የደደቢት እና መከላከያ ጨዋታ መቐለ…

አንዳንድ ነጥቦች በመቐለ 70 እንደርታ እና መከላከያ ጨዋታ ዙርያ

ቅዳሜ ከተደረጉት ጨዋታዎች አንዱ የነበረውና በመቐለ 5-2 አሸናፊነት በተጠናቀቀው ጨዋታ ዙርያ የሚከተሉትን ሶስት ነጥቦች ለማንሳት ወደናል።…

Continue Reading

የአሰጣኞች አስተያየት | መቐለ 70 እንደርታ 5-2 መከላከያ

መቐለ 70 እንደርታ በትግራይ ስታድየም መከላከያን አስተናግዶ 5-2 የረታበት ጨዋታን አስመልክቶ የሁለቱ ቡድኖች አልጣኞች አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።…

ሪፖርት | አማኑኤል ገብረሚካኤል ደምቆ በዋለበት ጨዋታ መቐለ 70 እንደርታ መከላከያን አሸነፈ

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 14ኛ ሳምንት ዛሬ ከተደረጉት ጨዋታዎች መካከል ከፍተኛ ጎል የተስተናገደበት የመቐለ 70 እንደርታ እና…

ወልዋሎ ናይጀርያዊ አጥቂ አስፈረመ

ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲዎች የዝውውር መስኮቱ ከመዘጋቱ በፊት ለማስፈረም የተስማሙትን ናይጀርያዊ አጥቂ የግላቸው ማድረጋቸውን ክለቡ ለሶከር ኢትዮጵያ ገልጧል፡፡…

ደደቢት አሰልጣኞቹን አሰናበተ

ደደቢት ካለፈው ዓመት አጋማሽ ጀምሮ ቡድኑን በአሰልጣኝነት ሲመሩ የቆዩት ኤልያስ ኢብራሂም እና ጌቱ ተሾመን አሰናበተ። በዘንድሮው…