አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም የመልቀቅያ ደብዳቤ አስገቡ

ባለፈው ዓመት በሁለተኛው ዙር ወልዋሎን በመያዝ ከቡድኑ ጋር የአንድ ዓመት ቆይታ ያደረጉት አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም ዛሬ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልዋሎ 0-1 ቅዱስ ጊዮርጊስ

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 13ኛ ሳምንት የመቐለው ትግራይ ስታድየም ላይ የተደረገው የወልዋሎ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ጨዋታ በፈረሰኞቹ…

ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ መሪነት ከፍ ያለበትን ድል ከሜዳው ውጪ አስመዘገበ

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 13ኛ ሳምንት ወደ መቐለ ያመራው ቅዱስ ጊዮርጊስ ወልዋሎን 1-0 በማሸነፍ አምስተኛ ተከታታይ ድሉን…

የአሰልጣኞች አስተያየት | “ውጤቱ ያንሰናል እንጂ አይበዛብንም” ገብረመድኅን ኃይሌ

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 12ኛ ሳምንት መቐለ 70 እንደርታ በሜዳው ኢትዮጵያ ቡናን 1-0 ካሸነፈ በኋላ የመቐለው አሰልጣኝ…

ሪፖርት | መቐለ 70 እንደርታ ቡናን በማሸነፍ ሶስተኛ ተከታታይ ድሉን አስመዘገበ

በ12ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ትግራይ ስታድየም ላይ ኢትዮጵያ ቡናን ያስተናገደው መቐለ 70 እንደርታ 1-0 በማሸነፍ…

ስሑል ሽረ የነገውን ጨዋታ በቴክኒክ ዳይሬክተሩ እየተመራ ያከናውናል

በዚህ ዓመት ለመጀመርያ ጊዜ ወደ ፕሪምየር ሊግ ያደገውና በውጤት ማጣት ውስጥ የሚገኘው ስሑል ሽረ የቡድኑ ደጋፊዎች…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ” ውጤቱ የኛን እንቅስቃሴ አይገልፅም፤ ማሸነፍ ነበረብን”

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 11ኛ ሳምንት መቐለ ላይ ደደቢት ከአዳማ ከተማ ጋር ያደረጉት ጨዋታ 1-1 ከተጠናቀቀ በኋላ…

ሪፖርት | ደደቢት እና አዳማ ከተማ አቻ ተለያይተዋል

ዛሬ በተደረገው ብቸኛ የ11ኛ ሳምንት ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ደደቢት እና አዳማ ከተማ አቻ ተለያይተዋል። ባለሜዳዎቹ ደደቢቶች…

ደደቢት ከ አዳማ ከተማ – ቀጥታ የውጤት መግለጫ

እሁድ ጥር 12 ቀን 2011 FT’ ደደቢት 1-1 አዳማ ከተማ 4′ ዳዊት ወርቁ 21′ አዲስ ህንፃ…

Continue Reading

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልዋሎ 1-0 ባህር ዳር ከተማ

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 11ኛ ሳምንት መቐለ ላይ ወልዋሎ ባህር ዳር ከተማን አስተናግዶ 1-0 ካሸነፈ በኋላ የሁለቱ…