ቢጫዎቹ የቀድሞ ተጫዋቻቸው ለማስፈረም ተቃርበዋል

የመስመር ተከላካዩ ከዓመታት ቆይታ በኋላ ዳግም ወደ ወልዋሎ ተመልሶ ለመጫወት ከስምምነት ደርሷል። ላለፈው አንድ ዓመት ተኩል…

ትውልደ ኢትዮጵያዊው ወደ ቀድሞ ክለቡ ተመለሰ

ሀሩን ኢብራሂም ከኖርዌዩ ታላቅ ክለብ ሞልደ ጋር ተለያይቷል። ከሁለት ዓመት በፊት ሞልደ ባደረገው የቻምፒየንስ ሊግ ቅድመ…

ዐበይት ጉዳዮች 5 | የማይቀመሰው የመድን ጥምረት!

በግማሹ የውድድር ዓመት ምርጡ ውህደት የነበረው የኋላ ጥምረት… በጥምረት ረገድ እንደ የኢትዮጵያ መድን የተከላካይ ክፍል ውጤታማ…

ዐበይት ጉዳዮች 4 | አሳሳቢው ተደጋጋሚ የተጫዋቾች ጉዳት !

የአሰልጣኞች ራስ ምታት ሆኖ የከረመው የተጫዋቾች ጉዳት…… በአስራ ሰባቱ የጨዋታ ሳምንታት ውስጥ ከተፈጠሩ ዐበይት ክስተቶች ውስጥ…

ፋሲል ገብረሚካኤል እና ስሑል ሽረ ተለያይተዋል

በክረምቱ የዝውውር መስኮት ስሑል ሽረን ተቀላቅሎ የነበረው ግብ ጠባቂ ከክለቡ ጋር በስምምነት ተለያይቷል። በክረምቱ የዝውውር መስኮት…

ዐበይት ጉዳዮች 3 | አነጋጋሪ የነበረው የሠራተኞቹ ጉዳይ!

ከሁለት የጨዋታ ሳምንታት በላይ ያልዘለቀው የወልቂጤ ከተማ የሊጉ ቆይታ… የእግር ኳሳችን የፋይናንስ ሁኔታ በጠና ከታመመ ሰንበትበት…

ዐበይት ጉዳዮች 2 |  ተስፈኛ ከዋክብት

በሊጉ መሪ የጀመረው የዐበይት ጉዳዮች መሰናዷችን ዛሬም በፕሪምየር ሊጉ የመጀመርያ የውድድር ዘመናቸው ላይ የሚገኙ ተስፈኛ ተጫዋቾች…

ዐበይት ጉዳዮች 1 | የሊጉ መሪ ኢትዮጵያ መድን !

ዓርብ መስከረም 10 አሃዱ ብሎ ለ143 ቀናት ከተካሄደ በኋላ በሳምንቱ መጀመሪያ ላይ የተጋመሰው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ…

ከነዓን ማርክነህ አዲስ ክለብ አግኝቷል

ኢትዮጵያዊው ተጫዋች ወደ ሌላኛው የሊቢያ ክለብ አቅንቷል። በክረምቱ የዝውውር መስኮት መቻልን በመልቀቅ ወደ ሊቢያው አል መዲና…

ሪፖርት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ ተከታታይ ድል አስመዝግቧል

ኢትዮ ኤሌክትሪክ በአቤል ሀብታሙ እና ኢዮብ ገብረማርያም ግቦች አርባ ምንጭ ከተማን 2ለ1 በማሸነፍ የመጀመርያውን ዙር በ7ኛ…