መቐለ 70 እንደርታዎች የወሳኝ ተጫዋቻቸው ውል ለማራዘም ተስማሙ

የነባር ተጫዋቾች ውል በማራዘም እና አዳዲስ ተጫዋቾች በማስፈረም የተጠመዱት መቐለዎች ከሳምንታት ድርድር በኋላ የአጥቂ አማካያቸው ያሬድ…

አዳማ ከተማ ሁለት ተጫዋቾች ለማስፈረም ተስማማ

አዳማ ከተማዎች ሁለት የመስመር ተከላካዮች ለማስፈረም በመስማማት ወደ ዝውውሩ ገብተዋል። በዝውውር መስኮቱ በርካታ ተጫዋቾች ከማጣት ውጭ…

ቢኒያም አየለ የት ይገኛል ?

ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ከዕይታ የራቁ ተጫዋቾች በምናቀርብበት የ “የት ይገኛሉ?” ዓምዳችን ከቢኒያም አየለ ጋር ቆይታ አድርገናል።…

ምንይሉ ወንድሙ ወደ መቐለ ማምራቱ ሲረጋገጥ ሦስት ተጫዋቾችም ውላቸውን አራዝመዋል

መቐለ 70 እንደርታዎች ከቀናት በፊት በቃል ደረጃ የተስማሙት ምንይሉ ወንድሙን ሲያስፈርሙ በተመሳሳይ ውላቸውን ለማራዘም ተስማምተው የነበሩ…

መቐለ 70 እንደርታ ግብ ጠባቂ አስፈረመ

ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ያለውን ውል ያጠናቀቀው በረከት አማረ ወደ መቐለ አምርቷል። የእግርኳስ ሕይወቱን በወልዋሎ ጀምሮ ወደ…

ነፃነት ገብረመድህን ወደ ምዓም አናብስት ማምራቱ እርግጥ ሆኗል

ወደ መቐለ 70 እንደርታ ለመዘዋወር በቃል ደረጃ ተስማምቶ የነበረው የስሑል ሽረው ወጣት አማካይ ነፃነት ገብረመድህን ዛሬ…

መቐለ 70 እንደርታ የሦስት ተጫዋቾችን ውል ለማራዘም ተስማምቷል

ምዓም አናብስት የሦስት ወሳኝ ተጫዋቾቻቸው ውል ለማራዘም ተስማምተዋል። በትናንትናው ዕለት ወደ እንቅስቃሴ ገብተው የአምስት ተጫዋቾች ውል…

ምዓም አናብስት ሁለት ተጫዋቾች ለማስፈረም ተቃርበዋል

የአሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌን ውል በማራዘም እንቅስቃሴያቸው የጀመሩት መቐለዎች ቀደም ብለው የአምስት ተጫዋቾች ውል ማራዘማቸው ይታወቃል። አሁን…

መቐለ 70 እንደርታ የአምስት ተጫዋቾች ውል አራዘመ

ባልተለመደ መልኩ ከሌሎች ክለቦች ዘግይተው ወደ ዝውውር እንቅስቃሴ በመግባት ላይ የሚገኙት ምዓም አናብስት የአምስት ተጫዋቾች ውል…

“ትልቅ አሰልጣኝ የመሆን ህልም አለኝ” ሀፍቶም ኪሮስ

ባለፈው ሳምንት በጀመርነው የጀማሪ አሰልጣኞች ዓምዳችን ከፋሲል ከነማ የአሰልጣኞች ቡድን አባል ሙሉቀን አቡሀይ ጋር ቆይታ ማድረጋችን…