መቐለ 70 እንደርታ በአዲስ መንገድ ወደ ልምምድ ሊመለስ ነው

የባለፈው ዓመት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አሸናፊ መቐለ 70 እንደርታዎች በቀጣይ ሰኞ ልምምድ እንደሚጀምሩ ክለቡ አስታውቋል። ተጫዋቾቹ…

ወልዋሎዎች ድጋፍ አድርገዋል

የወልዋሎ እግርኳስ ክለብ ለዓዲግራት የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ግብረ ኃይል የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል። በዓለም አቀፍ ደረጃ አሳሳቢ…

አራት ተጫዋቾች ድጋፍ አድርገዋል

ክብሮም ብርሀነ እና ክፍሎም ሐጎስ የገንዘብ ድጋፍ ሲያደርጉ ሰይድ ሐሰን እና ካርሎስ ዳምጠው ለሁለተኛ ግዜ ለአቅመ…

መቐለ 70 እንደርታ ለወረርሺኙ መከላከያ ድጋፍ አድርጓል

የመቐለ 70 እንደርታ እግርኳስ ክለብ፣ የሴት እና የወንድ ቡድን ተጫዋቾች እንዲሁም አሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ እና የአሰልጣኝ…

የስፖርት ማሕበረሰቡ ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ እና ለአቅመ ደካሞች የሚያደርገው ድጋፍ ቀጥሏል

የባሎኒ ህፃናት ማሰልጠኛ እና አሰልጣኝ ህይወት አረፋይነ ድጋፍ አድርገዋል። የኮሮና ቫይረስ መከሰቱን እና ወረርሺኙ ወደ ሀገራችን መግባቱን…

ሦስት ተጫዋቾች ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ የሚሆን ድጋፍ አድርገዋል

በደደቢት ፣ ስሑል ሽረ እና ሀዲያ ሆሳዕና የሚጫወቱ ሥስት ወጣት ተጫዋቾች ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ የሚሆን የገንዘብ…

የድሬዳዋ ከተማ ቡድን አባላት ከፍተኛ ድጋፍ አደረጉ

ብርቱካናማዎቹ ለኮሮና ወረርሺኝ መከላከያ የሚሆን የአንድ ወር ደሞዛቸውን ለግሰዋል። የክለቡ ተጫዋቾችን ጨምሮ መላ አባላትን ያሳተፈው እና…

ተጫዋቾች ድጋፍ ማድረጋቸውን ቀጥለዋል

በትግራይ ክልል ክለቦች የሚገኙ ተጫዋቾች ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ እና ተያያዥ ጉዳዮች የሚያደርጉትን ድጋፍ የቀጠሉ ሲሆን ተጨማሪ…

አሰልጣኝ ዘማርያም ወልደጊዮርጊስ ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ የሚውል ድጋፍ አደረጉ

አዲሱ የቢጫዎቹ አሰልጣኝ ዘማርያም ወልደጊዮርጊስ ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ የሚውል የገንዘን ድጋፍ አደረጉ። በዓለም አቀፍ ደረጃ አሳሳቢ…

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ የሚውል ድጋፍ አድርጓል

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በአደገኛ ሁኔታ እየተዛመተ የሚገኘው የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚያስችል ድጋፍ ማድረጉን በድረገፁ አስታውቋል።…