ፈረሰኞቹ የስድስት ተጫዋቾቻቸውን ውል አራዘሙ

ዛሬ ሁለት ተጫዋቾችን ወደ ክለቡ የቀላቀሉት ቅዱስ ጊዮርጊሶች የስድስት ነባር ተጫዋቾቻቸውን ውል አራዘሙ። ለቀጣይ የውድድር ዓመት…

የትግራይ እና የባህር ዳር ስታዲየሞች አህጉራዊ ጨዋታዎችን ለማከናወን ፍቃድ አገኙ

የትግራይ ስታዲየም ለመጀመርያ ጊዜ የካፍ ጨዋታዎች ለማከናወን እውቅና ሲያገኝ የባህርዳር ስቴዲየምም በድጋሚ ፍቃዱን አግኝቷል። ባለፈው ሳምንት…

ቻምፒየንስ ሊግ | መቐለ 70 እንደርታ ወደ ማላቦ አቅንቷል

መቐለ 70 እንደርታዎች በታሪካቸው ለመጀመርያ ጊዜ የካፍ ቻምፒየንስ ሊግ ጨዋታ ለማድረግ ወደ ኢኳቶርያል ጊኒ ማላቦ ጉዞ…

ቅዱስ ጊዮርጊስ የመጀመሪያ ተጫዋቾቹን አስፈረመ

ቅዱስ ጊዮርጊሶች ባለፉት ዓመታት በደደቢት ጥሩ ጊዜ ያሳለፉት ሁለት አማካዮች ያብስራ ተስፋዬ እና አቤል እንዳለን አስፈርመዋል።…

አልሃሰን ካሉሻ ነገ ወደ ጋና ያመራል

ጉዳት የገጠመው አልሃሰን ካሉሻ ለህክምና ነገ ወደ ጋና ያመራል። የዝውውር መስኮቱ ከመከፈቱ በፊት 70 እንደርታዎቹን ለመቀላቀል…

መቐለ ቡርኪናፋሷዊ አማካይ ለማስፈረም ሲቃረብ ፅዮን መርዕድን ሳያስፈርም ቀርቷል

በዝውውር መስኮቱ ንቁ ተሳትፎ እያደረጉ የሚገኙት የሊግ ቻምፒዮኖቹ ምዓም አናብስት የቡርኪፋሶ ዜጋ ያለው አማካይ ለማስፈረም ሲቃረቡ…

ወልዋሎ ተጨማሪ ሦስት ተጫዋቾችን አስፈረመ

የአሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌን ውል በማራዘም የዝውውር እንቅስቃሴ የጀመሩት ቢጫ ለባሾች ሦስት ተጨማሪ ተጫዋቾች በማስፈረም የአዳዲስ ተጫዋቾችን…

ወልዋሎዎች የሦስት የድሬዳዋ ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቀቁ

ከባለፈው ዓመት ቡድናቸው ሦስት ተጫዋቾች ወደ ሌሎች ቡድኖች የሄዱባቸውና በዝውውሩ በስፋት ይሳተፋሉ ተብሎ የተጠበቁት ወልዋሎዎች ከድሬዳዋ…

ወልዋሎ የአሰልጣኙን ውል አራዘመ

አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ ከወልዋሎ ዓ/ዩ ጋር እንደሚቀጥሉ ተረጋግጧል። ከትናንት በስቲያ ወልዋሎዎች ከዋና አሰልጣኛቸው ዮሃንስ ሳህሌ ጋር…

ናሚቢያዊው አጥቂ ወልዋሎን ለመቀላቀል ተቃርቧል

ወልዋሎ ዓ/ዩ የመጀመርያ ፈራሚውን በእጁ ለማስገባት ተቃርቧል። ባለፈው ዓመት መጀመርያ ቱራ ማጂክን ለቆ ድሬዳዋ ከተማን በመቀላቀል…