ኦሊምፒክ ቡድኑ በአቋም መለኪያ ጨዋታ ሲሸልስን አሸነፈ

ከሲሸልስ ዋና ብሔራዊ ቡድን ጋር የአቋም መለኪያ ጨዋታ ያደረገው የኢትዮጵያ ከ 23 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን…

ደደቢት አምስት ተጫዋቾችን አስፈረመ

በርካታ ተጫዋቾች ያሰናበተው ደደቢት ምትክ ፍለጋ በሰፊው ወደ ገበያ በመውጣት አምስት ተጫዋቾች አስፈርሟል። መድሃኔ ታደሰ፣ ኃይሉ…

ስሑል ሽረ የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቀቀ

ከወራጅ ቀጠና ለመውጣት በዝውውሩ በሰፊው እየተሳተፉ የሚገኙት ስሑል ሽረዎች ጋናዊው ጋይሳ ቢስማርክ እና አይቮሪኮስታዊው ሳሊፉ ፎፋናን…

የድሬዳዋ ከተማው አጥቂ ለወሳኙ ጨዋታ ጥሪ ተደረገለት

በዚህ ዓመት ድሬዳዋ ከተማን ተቀላቅሎ በቅጣት ከሜዳ ከመራቁ በፊት ጥሩ ብቃት ሲያሳይ የነበረው ናሚቢያዊው አጥቂ ኢታሙና…

መቐለ 70 እንደርታ ጋናዊ ተከላካይ አስፈረመ

የመጀመርያው ዙር ፕሪምየር ሊጉን በመሪነት ያጠናቀቁት እና ስብስባቸው ለማጠናከር በሂደት ላይ የሚገኙት ምዓም አናብስት በመጀመርያው ዙር…

ስሑል ሽረ ሶስት ተጫዋቾች አስፈረመ

ባሰናበቷቸው ተጫዋቾች ምትክ ለማስፈረም በሰፊው ወደ ገበያ የወጡት ስሑል ሽረዎች ዮናስ ግርማይ፣ አርዓዶም ገብረህይወት እና ሐብታሙ…

ወልዋሎ ከአንድ ተጫዋቾች ጋር ሲለያይ አንድ ተጫዋች ወደ ዋናው ቡድን አሳድጓል

በትላንትናው ዕለት ከሁለት ተጫዋቾች ጋር በስምምነት የተለያዩት ቢጫ ለባሾቹ ከሮቤል አስራት ጋር በስምምነት ሲለያዩ ሽሻይ መዝገቦን…

“የኢትዮጵያን ብሔራዊ ቡድንን ጥያቄ በድጋሚ ለመቀበል አላቅማማም” ናኦል ተስፋዬ

ውልደቱ እና እድገቱ ስዊድን ነው፤ የ15 ዓመቱ የመስመር ተከላካይ ናኦል ተስፋዬ። ባለፈው ዓመት ከማንቸስተር ሲቲ እና…

ዋሊድ አታ ወደ እግር ኳስ ተመለሰ

ባለፈው ዓመት ከእግርኳስ ተጫዋችነት ራሱን ማግለሉን አስታውቆ የነበረው የ33 ዓመቱ ተከላካይ ዋሊድ አታ በስዊድን አራተኛ ዲቪዝዮን…

ስሑል ሽረ ተጨማሪ ተጫዋች አስፈረመ

ባሰናበቷቸው በርካታ ተጫዋቾች ምትክ ተጫዋቾች በማስፈረም የተጠመዱት አዲስ አዳጊዎቹ ስሑል ሽረዎች ላለፉት ሁለት ዓመታት በጅማ አባጅፋር…