ተመስገን ዳና ወደ ፕሪምየር ሊጉ ሊመለስ ነው

ከኢትዮጵያ ቡና ጋር ከተለያየ በኋላ ያለ ኃላፊነት የቆየው ተመስገን ዳና ወደ ሊጉ ለመመለስ ከአንድ ክለብ ጋር…

መድን ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል

በዝውውር መስኮቱ በንቃት እየተሳተፉ የሚገኙት ኢትዮጵያ መድኖች አማካይ እና የግብ ዘብ ወደ ስብስባቸው ቀላቅለዋል። በአሠልጣኝ ገብረመድህን…

“ስለተደረገልኝ ነገር ሁሉ እግዚአብሔር ይስጥልኝ” ምስጋናው ታደሠ

ለጋዜጠኛ ምስጋናው ታደሠ የህክምና ወጪ የተደረገውን የገቢ ማሰባሰቢያ ድጋፍ በተመለከተ መግለጫ ተሰጥቷል። በገቢ ማሰባሰቢያው 2,244,312.00 ብር…

ሚሊዮን ሠለሞን ወደ አዲስ ክለብ አመራ

ከስድስት ወራት በፊት ሀዋሳን የተቀላቀለው ተከላካይ ከክለቡ ጋር በስምምነት ተለያይቶ ወደ አዲስ ክለብ ማምራቱን ሶከር ኢትዮጵያ…

በዱባይ የሚደረገውን የሸገር ደርቢ ጨዋታ አስመልክቶ መግለጫ ተሰጠ

👉”ወደ ድሬዳዋ ተሰደን ተጫውተናል ፤ ወደ አዳማ ተሰደን ተጫውተናል ፤ እስቲ በደንብ እንሰደድ ብለን ወደ ዱባይ…

የአፍሪካ ዋንጫ | የአፍሪካ ዋንጫ የደረጃ ጨዋታ በኢትዮጵያዊ አልቢትር ይመራል

ዛሬ ምሽት የሚከናወነው የአፍሪካ ዋንጫ የደረጃ ጨዋታ በኢትዮጵያዊው አልቢትር ባምላክ ተሰማ ዳኝነት ይመራል። 34ኛ የአፍሪካ ዋንጫ…

የአፍሪካ ዋንጫ | የማሊ እና ኮትዲቯር ጨዋታ ላይ ኢትዮጵያዊ ባለሙያ ተመድበዋል

በአፍሪካ ዋንጫ ተጠባቂ የምሽት ጨዋታ ላይ ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ ሙያዊ ግልጋሎት እንዲሰጡ ተመድበዋል። 34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ…

አፍሪካ ዋንጫ | አልቢትር ባምላክ እና ኢንስትራክተር አብርሃም ተጠባቂው ጨዋታ ላይ በጋራ ተመድበዋል

የካፍ ኤሊት ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ እና አልቢትር ባምላክ ተሰማ ዛሬ የሚደረገው ተጠባቂ ጨዋታ ላይ በጋራ በሙያቸው…

አፍሪካ ዋንጫ | ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ በዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ግልጋሎት ይሰጣሉ

በአፍሪካ ዋንጫው የሀገራችን ብቸኛ የቴክኒክ ጥናት ቡድን ውስጥ የተካተቱት ኢንስትራክተር አብርሃም መብራቱ ዛሬ የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች…

ኢትዮጵያዊው አልቢትር የአፍሪካ ዋንጫ ጨዋታን ዛሬ መዳኘት ይጀምራል

በ34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ብቸኛው ኢትዮጵያዊ አልቢትር የሆነው ባምላክ ተሰማ ዛሬ የሚደረገውን የምድብ 6 ጨዋታ ይመራል። በአይቮሪኮስት…