የቅዱስ ጊዮርጊሱ ዋና አሠልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ ቡድናቸው ኬኤምኬኤም’ን በድምር ውጤት 5ለ2 አሸንፎ ወደ ቀጣዩ ዙር ካለፈ…
ሚካኤል ለገሠ

አራት ኢትዮጵያዊ ዳኞች የኮንፌዴሬሽን ካፕ ጨዋታን ለመምራት ታንዛኒያ ይገኛሉ
የካፍ ኮንፌዴሬሽን ካፕ የመጀመሪያ ዙር የቅድመ ማጣሪያ የመልስ ጨዋታዎች መካከል አንዱን ለመምራት ኢትዮጵያውያን ዳኞች ተመርጠዋል። የአህጉራችን…

“ጥንቃቄ በተሞላበት መንገድ በትኩረት እንጫወታለን ፤ ጨዋታው በሜዳችን ስለሆነ ከፍተህ አትጫወትም” ዘሪሁን ሸንገታ
በነገው ዕለት ከዛንዚባሩ ኬኤምኬኤም ጋር የቻምፒየንስ ሊግ የማጣሪያ የመልስ ጨዋታ ያለው የቅዱስ ጊዮርጊሱ ዋና አሠልጣኝ ዘሪሁን…

የፈረሰኞቹ ተጫዋቾች ከነገው ጨዋታ በፊት ሀሳባቸውን ሰጥተዋል…
“…በእርግጥ አሸንፈን መምጣታችን በተወሰነ መልኩ ጨዋታው ያለቀ አይነት ስሜት ሊፈጥር ይችላል ፤ ነገርግን ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤት…

ጋቶች ፓኖም ዐፄዎቹን ተቀላቅሏል
ፋሲል ከነማ የአማካይ መስመር ተጫዋቹን ጋቶች ፓኖም አስፈርሟል። ከሳምንታት በፊት ውበቱ አባተን ዋና አሠልጣኝ አድርገው የሾሙት…

መቻል ጋናዊ ተከላካይ አስፈርሟል
ቡድኑን በበርካታ ጉዳዮች እያጠናከረ የሚገኘው መቻል ጋናዊ የመሐል ተከላካይ ስፍራ ተጫዋች ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። የቴክኒክ አማካሪ…

ወደ ታንዛኒያ የሚያቀናው የባህር ዳር ከተማ ቡድን አባላት ታወቁ
የኮንፌዴሬሽን ካፕ የመልስ ጨዋታ የሚጠብቃቸው ባህር ዳር ከተማዎች 49 የልዑካን ቡድን በመያዝ ወደ ታንዛኒያ ያቀናሉ። በአሠልጣኝ…

አዳማ ከተማ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል
አዳማ ከተማዎች ሁለት ተጫዋቾችን ሲያስፈርሙ ከታዳጊ ቡድን ደግሞ አራት ተጫዋቾችን አሳድገዋል። በተጠናቀቀው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 8ኛ…

መቻል በተለያዩ ኃላፊነቶች ረዳት አሠልጣኞችን ሾሟል
ዋና አሠልጣኝ እና የቴክኒክ አማካሪ የሾሙት መቻሎች የአሠልጣኝ ቡድናቸውን በማዘመን አዳዲስ ረዳቶችን አምጥተዋል። ከቀናት በፊት አሠልጣኝ…

በባህር ዳር የተሸነፈው አዛም አሠልጣኝ ከጨዋታው በኋላ ምን አሉ?
ከሜዳቸው ውጪ በባህር ዳር ከተማ 2ለ1 የተረቱት የአዛም አሠልጣኝ ብሩኖ ፌሪ ከጨዋታው በኋላ ተከታዩን ሀሳብ ሰጥተውናል።…