ሪፖርት | ከ20 ዓመት በታች የሴቶች ብሔራዊ ቡድን ቡሩንዲን ጥሎ ወደ ቀጣይ ዙር አለፈ
ፓናማ እና ኮስታሪካ በጣምራ ለሚያዘጋጁት የ2020 ዓለም ዋንጫ ለማለፍ የቅድመ ማጣሪያ የመልስ ጨዋታውን በባህር ዳር ዓለማቀፍ ስታዲየም ዛሬ ያከናወነው ቡድኑ ቡሩንዲን 2-1 በድምሩ ደግሞ 7-1 በማሸነፍ ወደ ቀጣይ ዙር አልፏል። በጨዋታው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ማጥቃት ላይ የተመረኮዘ አጨዋወት በመከተል ከመጀመሪያው ደቂቃ አንስቶ ጫና መፍጠር ጀምሯል። በዚህም ቡድኑ በ7ኛው ደቂቃ ወደRead More →