በእግድ ላይ የሚገኘው የክለቦች እና የተጫዋቾች የቅጣት ውሳኔ ምን ሂደት ላይ ይገኛል?

የክለቦች የፋይናንስ አስተዳደርን በተመለከተ በቅርቡ የተወሰነው ውሳኔ ምን ደረጃ ላይ እንዳለ ማጣራት አድርገናል። ከወራቶች በፊት የኢትዮጵያ…

የጦሩ የግብ ዘብ የብሔራዊ ቡድን ጥሪ ቀረበለት

የመቻል ግብ ጠባቂ በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ሀገሩን እንዲወክል ጥሪ ተደረገለት። በ2016 የውድድር ዓመት የኢትዮጵያን እግርኳስ የተዋወቀው…

ሲዳማ ቡና ከግብ ዘቡ ጋር በስምምነት ተለያይቷል

ያለፉትን 42 ወራት በሲዳማ ቡና ቤት ግልጋሎት የሰጠው መክብብ ደገፉ በስምምነት ከክለቡ ጋር መለያየቱ ታውቋል። በዘንድሮ…

የኢትዮጵያ ተጋጣሚ የአቋም መፈተሻ ጨዋታ አድርጋለች

የኢትዮጵያ ሴቶች ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ቀጣይ ተጋጣሚ የአቋም መፈተሻ ጨዋታ አከናውና አሸንፋለች። ከ17 ዓመት…

የስፖርት ቤተሰቡ ለመቄዶንያ ድጋፍ ማድረግ ጀምሯል

በሀገራችን እንቁ የእግርኳስ ሰዎች አጋፋሪነት ለመቄዶንያ ከ7 ሚሊየን ብር በላይ ተሰበሰበ። የመቄዶንያ የአረጋዊያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ…

“ተጫዋቾች ራሳቸውን ካጋለጡ ነፃ ይሆናሉ” አቶ ክፍሌ ሰይፈ

የአክሲዮን ማኅበሩ ሥራ አስኪያጅ አቶ ክፍሌ ሰይፈ ቅድመ ክፍያ የተቀበሉ ተጫዋቾች ራሳቸውን ካጋለጡ ነፃ እንደሚሆኑ አመላክተዋል።…

“ማንም አይቀርበትም ፤ ሁሉም የድርሻውን ያገኛል” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

የአክሲዮን ማኅበሩ የቦርድ ሰብሳቢ መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ የማጣራት ሂደቱ ሲጠናቀቅ የሚገኙ ነገሮች በሙሉ በዝርዝር ይፋ…

“…አትፈፅሙም ብሎ በጉልበት የሚገዳደረን አካል ካለ ትተን እንሄዳለን።” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

የአክሲዮን ማኅበሩ የቦርድ ሰብሳቢ ከሰሞኑ መነጋገሪያ የሆነውን ጉዳይ በተመለከተ እየሰጡ በሚገኙበት ሰዓት የአፈፃፀም ሂደቱን በተመለከተ ያሉት…

“በ2 ክለቦች እና በ10 ተጫዋቾች ሌላ ምርመራ እየተደረገ ነው”

በአራት ክለቦች እና በ16 ተጫዋቾች ላይ ከተደረገው ውሳኔ በተጨማሪ በሌሎች 2 ክለቦች እና በ10 ተጫዋቾች ከፍተኛ…

“በምርመራው ሂደት ሦስት ጋዜጠኞች ስማቸው ተይዟል” አቶ ክፍሌ ሰይፈ

የክለቦች የፋይናንስ አስተዳደርን በተመለከተ ማብራሪያ ሲሰጥ ሦስት የሀገራችን ጋዜጠኞች በዚህ ህገወጥ የዝውውር ክፍያ ስማቸው እንደተገኘ ተገልጿል።…