የ21ኛ ሳምንት የሦስተኛ ቀን ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተናል። ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከወልቂጤ ከተማ የ14 ነጥቦች ልዩነት በመካከላቸው የሚገኘው ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ወልቂጤ ከተማ ነገ የሚያደርጉ ጨዋታ ጥሩ ፉክክር እንደሚደረግበት ይገመታል። ላለመውረድ የሞት ሸረት ትግል እንደሚያደርግ የሚጠበቅ ኤሌክትሪክ እየራቁት ከሚገኙት ክለቦች ያለውን ልዩነት ለማጥበብ ወልቂጤ ደግሞ ከወራጅ ቀጠናው ስጋት በአስተማማኝ ሁኔታRead More →

የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን አዲሱን የሚዲያ ኮምፕሌክስ ምርቃት አስመልክቶ አጋር ተቋማት የሚሳተፉበት የእግርኳስ ውድድር አዘጋጅቷል። የሀገራችን ብሔራዊ ጣቢያ የሆነው የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን በአዲስ አበባ ሸጎሌ አካባቢ ያስገነባውን አዲሱን የሚዲያ ኮምፕሌክስ ምርቃትን በማስመልከት ስምንት አጋር ተቋማት የሚሳተፉበት የወዳጅነት የጥሎ ማለፍ እግርኳስ ውድድር ለማካሄድ ዝግጅቱን ያገባደደ ሲሆን በዛሬው ዕለትም በአዲሱ መስሪያ ቤቱ የዕጣRead More →

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የውድድር አመራር እና ሥነ-ስርዓት ኮሚቴ በ20ኛ ሳምንት በታዩ የዲሲፕሊን ግድፈቶች ላይ ውሳኔዎችን አስተላልፏል። በተጫዋች እና ቡድን አመራሮች ደረጃ በተላለፉ ውሳኔዎች ተሾመ ሸዋነህ(አርባምንጭ ከተማ) የክለቡ የቡድን መሪ ሆነው የዳኛን ውሳኔ በመቃወምና ቁሳቁስ በመወርወር ከጨዋታ ሜዳ የተወገዱ ስለመሆኑ ሪፖርት ቀርቦባቸው ለፈፀሙት ጥፋት በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የውድድር ደንብ መሰረት 3Read More →

ሀገር በቀሉ የስፖርት ትጥቅ ብራንድ ጎፈሬ እና አንጋፋው ዳሽን ባንክ በመዲናችን አዲስ አበባ ለሚገኙ 5 የእግርኳስ ፕሮጀክቶች 700 ሺ ብር የሚያወጣ የትጥቅ ድጋፍ አድርገዋል። ኢትዮጵያዊው የስፖርት ትጥቅ አምራች ተቋም ጎፈሬ ከፋይናንስ አጋሩ ዳሽን ባንክ ጋር በመሆን የእግርኳስ ኢንዱስትሪውን ለመደገፍ የተለያዩ ስራዎችን እየከወነ እንደሚገኝ ይታወቃል። ሁለቱ ተቋማት አብረው ከሚሰሯቸው ስራዎች መካከልRead More →

የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ20ኛ ሳምንት የመክፈቻ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰባስበናል። አርባምንጭ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ቡና በአምስት ነጥቦች እና አምስት ደረጃዎች ተበላልጠው በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ አስራ ሁለተኛ እና ሰባተኛ ቦታ ላይ የተቀመጡት አርባምንጭ እና ቡና በተመሳሳይ በ18ኛ ሳምንት ካሳኩት ድል ጋር ዳግም ተገናኝቶ ደረጃዎችን ለማሻሻል ጥሩ ፉክክር እንደሚያደርጉRead More →

በዕለተ ፋሲካ የተደረገው የኢትዮጵያ መድን እና ወላይታ ድቻ ጨዋታ በድንቅ የሜዳ ላይ ፉክክር በአራት ግቦች ታጅቦ በአቻ ውጤት ተፈፅሟል። ኢትዮጵያ መድን እና ወላይታ ድቻ በ18ኛ ሳምንት ከተጫወቱበት ስብስብ በተመሳሳይ የአንድ ተጫዋች ለውጥ አድርገው ወደ ሜዳ ገብተዋል። ለገጣፎ ለገዳዲን 7ለ1 ያሸነፈው መድን ሀቢብ ከማልን በኪቲካ ጅማ ሲተካ ከኢትዮ ኤሌክትሪክ ጋር ነጥብRead More →

በመቀመጫ ከተማቸው እየተጫወቱ የሚገኙትን አዳማ ከተማዎች የገጠሙት ቅዱስ ጊዮርጊሶች ወሳኝ ድል አስመዝግበዋል። ቅዱስ ጊዮርጊስ ባሳለፍነው ሳምንት ከሲዳማ ቡና ጋር አቻ ከተለያየበት ስብስብ የሦስት ተጫዋቾች ለውጥ አድርጓል። በዚህም ምኞት ደበበ፣ ሔኖክ አዱኛ እና ቸርነት ጉግሳ አርፈው አማኑኤል ተርፉ፣ ሱሌይማን ሀሚድ እና ዳዊት ተፈራ ወደ ሜዳ ገብተዋል። በተመሳሳይ የጨዋታ ሳምንት በሀዋሳ ከተማRead More →

የሴካፋ ዞን የሴቶች ቻምፒየንስ ሊግ ማጣሪያ ውድድር የት እና መቼ እንደሚከወን ይፋ ሆኗል። ከሁለት ዓመታት በፊት የተጀመረው የአፍሪካ የሴቶች ቻምፒየንስ ሊግ ውድድር ጥሩ ተቀባይነት በማግኘት እየተከናወነ እንደሚገኝ ይታወቃል። በአህጉሪቱ የሚገኙ የሊግ አሸናፊዎች በዞን ተከፋፍለው የማጣሪያ ጨዋታዎችን እያደረጉ በዋናው መድረክ ላይ የሚሳተፉ ሲሆን በሁለቱ ተከታታይ ዓመታት የሀገራችን ተወካይ የነበረው ኢትዮጵያ ንግድRead More →

የጨዋታ ሳምንቱ የሁለተኛ ቀን ሁለት መርሐ-ግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች አሰባስበናል። ድሬዳዋ ከተማ ከባህር ዳር ከተማ ከጣፋጭ ድል ማግስት እርስ በእርስ የሚገናኙት ድሬዳዋ እና ባህር ዳር በቅደም ተከተል ከሚገኙበት የወራጅነት ስጋት እና የዋንጫ ፉክክር ዓላማ መነሻነት ጥሩ ፉክክር ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል። በሳምንቱ መጀመሪያ አዲስ አሠልጣኝ የሾሙት ድሬዳዋ ከተማዎች ምንም እንኳን በአሠልጣኙ ሜዳRead More →

ትናንት ድሬዳዋ ከተማን ለማሰልጠን ከጫፍ እንደደረሱ ገልፀን የነበረው አስራት አባተ በይፋ የክለቡ አሠልጣኝ ሆነዋል። በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሚሳተፈው ድሬዳዋ ከተማ ክረምት ላይ ከሹመው አሠልጣኝ ዮርዳኖስ ዓባይ ጋር ከተለያየ በኋላ ወዲያው አዲስ አሠልጣኝ ለመሾም እንቅስቃሴ ጀምሮ ነበር። በዚህም ሦስት አሠልጣኞችን በእጩነት ይዞ የነበረው የክለቡ ቦርድም አስራት አባተን ለመሾም ወስኖ እንደነበርRead More →