በየአመቱ በአዲስ አበባ እግርኳስ ፌዴሬሽን አዘጋጅነት የሚካሄደው የአዲስ አበበ ከተማ ዋንጫ የዘንድሮ ተጋባዥ ክለቦች ጉዳይ እልባት አግኝቷል፡፡ ከአዳማ ከነማ ጋር የሚሳተፈው ሌላኛው የክልል ክለብም ዳሽን ቢራ ሆኗል፡፡ ፌዴሬሽኑ ከዚህ ቀደም እንዲሳተፍ ጥያቄ ያቀረበው ለወላይታ ድቻ ቢሆንም ድቻ ምላሽ ሊሰጥ ባለመቻሉ ግብዣው ወደ ዳሽን ዞሯል፡፡ የጎንደሩ ክለብ በአምናው ውድድር ላይ በተጋባዥነትRead More →

ሊጀመር ከ2 ሳምንት ያነሰ ጊዜ የቀረው የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ላይ አዳማ ከነማ ለመሳተፍ ፍቃደኛ መሆኑን የአዲስ አበባ እግርኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል፡፡ የአዲስ አበባ እግርኳስ ፌዴሬሽን በዘንድሮው ውድድር ላይ እንዲካፈሉ ጥያቄ ያቀረበላቸው ክለቦች አዳማ ከነማ እና ወላይታ ድቻ ሲሆኑ አዳማ ከነማ ፍቃደኛነቱን ሲገልፅ ወላይታ ድቻ እስካሁን ምላሽ አለመስጠቱን የፌዴሬሽኑ ምክትል ፕሬዝዳንትRead More →

የአዲስ አበባ እግርኳስ ፌድሬሽን የሚያዘጋጀው የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ (city cup) ዘንድሮ ለ10ኛ ጊዜ ይካሄዳል፡፡ ይህ ውድድር መስከረም 22 እንደሚጀምር የአዲ አበባ እግርኳስ ፌደሬሽን ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ዮናስ ሀጎስ ለሶከር ኢትዮጵያ በሰጡት አስተያየት ተናግረዋል፡፡ 8 ክለቦችን የሚያሳትፈው ይህ ውድድር ለ2 ሳምንታት ያክል (ከመስከረም 22 እስከ ጥቅምት 7) በአዲስ አበባ ስታዲየምRead More →

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌደሬሽን ከምስረታው 1943 ጀምሮ ሞክሮት የማያውቀውንና የኢትዮጵያን እግርኳስ ወደ ተሻለ ደረጃ ከፍ የሚያደርገውን የፊርማ ስምምነት ትላንት በኢንተር ኮንትኔንታል አዲስ ተፈራረመ፡፡ የቡድኖችን የእግርኳስ አቀራረብ በዘመናዊ መልኩ ከሚተነትነው R&D GROUP ጋር ለሁለት አመታት አብሮ ለመስራት የተስማማው እግር ኮስ ፌደሬሽኑ አብረው በሚሰሩበት ወቅት የኢትዮጵያን እግርኳስ ለማሳደግ ብሎም የክለቦቻችንን ደረጃ እና እግርኳሳዊRead More →

_______________________ አስተያየት – ሚካኤል ለገሰ _______________________ ከሐምሌ 24 እስከ ነሀሴ 17 ቀን 2007 ዓ.ም. በ24 ክለቦች መካከል የሚደረገው የኢትዮጲያ ብሄራዊ ሊግ ማጠቃለያ ውድድር በድሬዳዋ ይካሄዳል፡፡ ለ2008 ዓ.ም. በኢትዮጲያ ፕሪምየርሊግ ለመሳተፍም ክለቦች ዝግጅታቸውን አጠናክረው ቀጥለዋል፡፡ በውድድሩ ባህርይ ምክንያት ለሚድያ ፣ ተመልካች እና አወዳዳሪው አካል አመቺ ያልሆነው ውድድር ከሙሉ የውድድር ዘመኑ ይልቅRead More →

– አስተያየት በአብርሃም ገ/ማርያም እና ሚካኤል ለገሰ – ጋቦን ለምታስተናግደው የ2017ቱ የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን (ዋልያዎቹ) የመጀመሪያ የማጣርያ ጨዋታቸውን በባህርዳር ሁለገብ ስታድየም የፊታችን እሁድ ሰኔ 7 ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ያደርጋል፡፡ ብሄራዊ ቡድኑ ለዚሁ ጨዋታ ይረዳው ዘንድ ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ አዲስ አበባ ስታዲየም ላይ ከዛምቢያ አቻው ጋር የአቋም መለኪያRead More →