የጊኒ ብሔራዊ ቡድን አሠልጣኝ ካባ ዲያዋራ ከወሳኙ ጨዋታ በፊት የሰጡትን አስተያየት እንደሚከተለው አቅርበናል። ስላደረጉት ዝግጅት… ለጨዋታዎቹ…
ሚካኤል ለገሠ

ከነገው ጨዋታ በፊት አሠልጣኝ ውበቱ አባተ ምን አሉ ?
👉\”ጥሩ መንፈስ ላይ ስለሆነ ያለነው ጥሩ ነገር ይገጥመናል ብዬ አስባለው\” 👉\”እነሱን ማወቁ የሚጠቅምህ ነገር አለ ፤…

\”ናቢ ኬታ ሊቨርፑል እንደሚጫወት አውቃለው ፤ ይህ ግን ለእኛ ምንም የሚያመጣው ነገር የለም\” ሽመልስ በቀለ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አምበል ሽመልስ በቀለ ከነገው ጨዋታ በፊት ተከታዩን አጠር ያለ አስተያየት ሰጥቷል። የአፍሪካ ዋንጫ…

\”በወረቀት ላይ የጊኒ ተጫዋቾች የሚጫወቱበትን ሀገር አይተህ ልዩነት ሊኖር ይችላል ብለህ ታስባለህ ፤ ዋናው ግን ሜዳ ላይ ያለው ብቃት ነው\” ዑመድ ኡኩሪ
በኦማን ሊግ በጥሩ ወቅታዊ ብቃት ላይ የሚገኘው ዑመድ ኡኩሪ ከነገው ጨዋታ በፊት ተከታዩን አስተያየት ሰጥቶናል። ከረጅም…

ልዩ ዘገባ ከሞሮኮ | ዋልያዎቹ ምሽት ላይ ልምምድ ይሰራሉ
ከነገ በስትያ ከጊኒ ጋር ጨዋታ ያለባቸው ዋልያዎቹ በኦማን የሚጫወተውን አጥቂ በመያዝ በተሟላ ሁኔታ ዛሬ ወደ ልምምድ…

ልዩ ዘገባ ከሞሮኮ | የዋልያዎቹ ጉዞ ዝርዝር
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከአዲስ አበባ ተነስቶ ካዛብላንካ የደረሰበትን ጉዞ በተመለከተ ተከታዩን ዘገባ አዘጋጅተናል። በአይቮሪኮስት አስተናጋጅነት ለሚከናወነው…

\”በዋናነት ፍላጎታችን የ2023ቱን የአፍሪካ ዋንጫ መቀላቀል ነው። ለዚህ ደግሞ የጊኒው የደርሶ መልስ ጨዋታ ወሳኝ ነው ፤ በዚህም ከጨዋታዎቹ የበለጠውን ነጥብ ለማግኘት እንጥራለን\”
የዋልያዎቹ አሠልጣኝ ውበቱ አባተ ወደ ሞሮኮ ከማምራታቸው በፊት መግለጫ ሰጥተዋል። መጋቢት 15 እና 18 ከጊኒ ጋር…

የዋልያዎቹ የሞሮኮ ጉዞ አስተዳደራዊ ዝግጅት…
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ ሞሮኮ የሚያደርገውን ጉዞ አስመልክቶ የፌዴሬሽኑ ዋና ሥራ-አስፈፃሚ አቶ ባህሩ ጥላሁን አስተዳደራዊ ጉዳዮችን…

የዋልያዎቹ ተጋጣሚ ሞሮኮ ላይ ዛሬ ዝግጅቷን ትጀምራለች
መጋቢት 15 እና 18 ከኢትዮጵያ ጋር የምትጫወተው ጊኒ ከትናንት ጀምሮ ተጫዋቾቿ እየተሰባሰቡ ይገኛሉ። ባለንበት የ2023 ዓመት…

\”የበለጠ መስራት ይጠበቅብናል ፤ ካለው አጭር ቀን አንፃር ግን ያየነው ነገር መጥፎ አይደለም\” አሰልጣኝ ውበቱ አባተ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከሩዋንዳ አቻው ጋር አዳማ ላይ ያደረገውን የአቋም መፈተሻ ጨዋታ 1-0 ካሸነፈ በኋላ አሰልጣኝ…