ነገ ምሽት 1 ሰዓት የሚደረገው የኢትዮጵያ እና ጊኒ ጨዋታ በባለሜዳው ሀገር አልቢትሮች ይመራል። በአህጉራችን ትልቁ የብሔራዊ…
ሚካኤል ለገሠ

የዋልያዎቹ ጨዋታ በቴሌቪዥን የመተላለፉ ነገር እክል ገጥሞታል
የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ነገ እና ማክሰኞ የሚደረገውን የኢትዮጵያ እና ጊኒ ጨዋታ ለማስተላለፍ ዝግጅት ላይ የነበረ ቢሆንም የቴሌቪዥን…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከውድድሩ ቢሰናበትም የምድብ የመጨረሻ ጨዋታውን ዛሬ ያደርጋል
ከውድድሩ መሰናበቱን ቀድሞ ያወቀው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የመጨረሻ የምድብ ጨዋታውን ዛሬ ከቡሩንዲ አቻው ጋር ያከናውናል። የምስራቅ…

የ3ኛ ሳምንት የሊጉ ጨዋታዎች የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ሽፋን አያገኙም
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የምስል መብት ባለቤት የሆነው ሱፐር ስፖርት የ3ኛ ሳምንት የሊጉን መርሐ-ግብሮች እንደማያስተላልፍ ታውቋል። ዘንድሮን…

ዛንዚባር ላይ የሚደረገውን የያንጋ እና ባንክ ጨዋታ የሚመሩ ዳኞች ታውቀዋል
በነገው ዕለት ያንግ አፍሪካንስ እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሚያደርጉት ጨዋታ የስታዲየም መግቢያ ትኬት ተሸጦ ሲያልቅ የጨዋታው…

የንግድ ባንክ የመልስ ጨዋታ ዛንዚባር ላይ ይከናወናል
ያንግ አፍሪካንስ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን በታንዛኒያ ርዕሰ መዲና ዳሬ ሰላም ሳይሆን በዛንዚባር አማኒ እንደሚያስተናግድ ታውቋል። የአፍሪካ…

ወሳኙን የባንክ እና ያንግ አፍሪካስ ጨዋታ የሚመሩ አልቢትሮች ታውቀዋል
ከቀናት በፊት የኢትዮጵያ እና ታንዛኒያን ጨዋታ የመሩት ሦስት ዳኞች የፊታችን ቅዳሜ የሚደረገውን የባንክ እና ያንግ አፍሪካንስ…

“በጨዋታው መፍትሄ ለማግኘት ትንሽ ሰዓት ወስዶብን ነበር። ግን መፍትሔ በመስጠት ጨዋታውን አሸንፈናል”
ትናንት ምሽት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን ያሸነፉት የኮንጎ ዲ.አር አሠልጣኝ ሴባስቲን ዲሴበር ተከታዩን የድህረ-ጨዋታ አስተያየት ሰጥተዋል። ስለጨዋታው...…

ከሽንፈቱ በኋላ የዋልያዎቹ አለቃ ምን አሉ?
“በሁለት ጨዋታዎች ግብ አላስቆጠርንም ማለት በሦስተኛው እና አራተኛው ጨዋታ ግብ አናገባም ማለት አይደለም” ገብረመድህን ኃይሌ ስለጨዋታው……

የነገውን የዋልያዎቹ ጨዋታ የሚመሩ ዳኞች ታውቀዋል
ነገ በታንዛኒያ የሚደረገውን የኢትዮጵያ እና ኮንጎ ዲ.አር ጨዋታ የሰሜን አፍሪካ አልቢትሮች ይመሩታል። በሞሮኮ አዘጋጅነት በሚከናወነው የ2025…