ያለፈውን የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የውድድር ዘመን በመቐለ ከተማ ያሳለፉት አሰልጣኝ ዮሃንስ ሳህሌ ወደ ድሬዳዋ ከተማ ማምራታቸው ታውቋል፡፡ አሰልጣኙ ስማቸው በከፍተኛ ሁኔታ ከቻምፒዮኑ ጅማ አባ ጅፋር ጋር ተያይዞ ሲነሳ ቢቆይም ምርጫቸው ወደ ምስራቅ ኢትዮጵያው ክለብ ሆኗል፡፡ ማክሰኞ ጠዋት አሰልጣኝ ዮሃንስ ወደ ጅማ አባ ጅፋር አምርተው ክለቡን ይረከባሉ ተብሎ ቢጠበቅም የሃሳብ ለውጥRead More →

ኤኳቶሪያል ጊኒያዊው ግብ ጠባቂ ፊሊፕ ኦቮኖ በመቐለ ከተማ ለተጨማሪ 1 ዓመት ለመቆየት ተስማምቷል፡፡ ኦቮኖ በመጀመሪያ ዓመት የኢትዮጵያ ቆይታው ስኬታማ ጊዜያትን ከመቐለ ከተማ ጋር አሳልፏል፡፡ ኦቮኖ ወደ ደቡብ አፍሪካ ይመለሳል የሚል ግምት የነበረ ቢሆንም ባልተጠቀሰ ከፍተኛ ደሞዝ በመቐለ ከተማ የነበረውን ውል አድሷል፡፡ ኦቮኖ በቋሚነት በክለቡ አብዛኛውን ጊዜ ያሳለፈ ሲሆን አነስተኛ መጠንRead More →

የ2017/18 የአልባኒያ ሱፐርሊጋ እና የጥሎ ማለፉን ዋንጫ ያሸነፈው ኬኤፍ ስከንደርቡ በአውሮፓ የእግርኳስ ማህበር የተጣለበት የ10 ዓመት እገዳ ተግባራዊ መደረግ መጀመሩን ተከትሎ ክለቡ በዩኤፋ ቻምፒየንስ ሊግ ቅድመ ማጣሪያ ላይ እየተሳተፈ አይገኝም፡፡ በኮርሲው ክለብ ፋንታ የውድድር ዓመቱን በሁለተኝነት የጨረሰው ኬኤፍ ኩክሲ በቻምፒየንስ ሊጉ ቅድመ ማጣሪያ ጨዋታዎች ላይ እየተሳተፈ ይገኛል፡፡ በክለቡ ውስጥ የሚገኘውRead More →

The Ethiopian women national side takes third spot in the CECAFA Women Cup following a 4-1 drubbing to the eventual champions Tanzania. Lucy came to the crucial tie against the Kilimanjaro Queens after a 1-0 win over Kenya while Tanzania hammered Uganda 4-1. A win or draw could have madeRead More →

Ethiopian midfielder Gatoch Panom has signed with Egyptian topflight side El Gouna his agent Abdulrahaman Magdy confirmed. Gatoch put pen to paper a three years deal with the Red Sea outfit. Magdy, who happens to represent Omod Okuri and Shemeles Bekele, tweeted that the former Ethiopia Bunna player has completedRead More →

Friendly Game Ethiopia and Eritrea set to play a friendly encounter in Asmara in August. EFF and ENFF agreed to stage a friendly tie in the Eritrean capital before the African Cup of Nations qualifier group stage games. Newly appointed Ethiopia coach Abraham Mebratu is expected to notify EFF atRead More →

The Ethiopian women side have registered their second win of the Cecafa Women Cup game following a 1-0 triumph over Kenya. Lucys are now on pole position to win the regional women tournament for the first time in their history. Lucy beat the 2016 Cecafa Women Cup runner ups HarambeRead More →

የኢትዮጵያ ዋንጫ በአዲሱ የካፍ ፎርማት ምክንያት ከጥቅምት በፊት መጠናቀቅ እንደሚኖርበት ተገለፀ።  የአፍሪካ እግርኳስ ኮንፌድሬሽን (ካፍ) ለአባል ሃገራት ፌደሬሽኖች እና እግርኳስ ማህበራት በመጪው አመት በቻምፒየንስ ሊጉ እና ኮንፌድሽን ዋንጫ የሚሳተፉ ክለቦችን እስከጥቅምት ወር እንዲያሳውቁ መመሪያ የሰጠ ሲሆን በኮፍ ኮንፌድሬሽን ዋንጫ ላይ የሚሳተፈውን ክለብ ለመየት የሚያስችለው የኢትዮጵያ ዋንጫ ደግሞ መካሄድ ከነበረበት ዓመትRead More →