👉 “ተጫዋቾችን ወደኋላ አፈግፍገው መጫወታቸው ለተጋጣሚ ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል።” አሰልጣኝ ያሬድ ገመቹ 👉 “በሸገር ደርቢ ጥሩ…
ሶከር ኢትዮጵያ

የአሰልጣኞች አስተያየት | አዳማ ከተማ 0-2 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
”አጋጣሚዎችን የማትጠቀም ከሆነ እንደዚህ ዋጋ ትከፍላለህ።” አሰልጣኝ አብዲ ቡሊ ”በስተመጨረሻ ሰዓት ደግሞ ይሄንን ድል በማድረጋችን ስሜቱ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከአዳማ ከተማ ወሳኝ ሦስት ነጥብ ወስዷል
በምሽቱ መርሃግብር ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች በተቆጠሩ ግቦች አዳማ ከተማን በመርታት ከወራጅ ቀጠናው አንሰራርተዋል። በመጨረሻ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቐለ 70 እንደርታ 2-2 አርባምንጭ ከተማ
“ጨዋታውን በመጀመሪያው አጋማሽ መጨረስ ይገባን ነበር።” አሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐዬ “በዳኞች በኩል ኃይል የተቀላቀለበትን ጨዋታ ለመቆጣጠር የተደረገው…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 0-2 ኢትዮ ኤሌክትሪክ
“አስበን የምንመጣውን ሜዳ ላይ እያገኘነው አይደለም።” አሰልጣኝ አዲሴ ካሳ “ጨዋታው በጠቅላላ ከምለው በላይ በጣም ጥሩ ነበር።”…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልዋሎ ዓ.ዩ 1-0 ሀዲያ ሆሳዕና
“የዛሬው ውጤት ለቀጣይ ጨዋታዎች በጣም ያግዘናል።” ረዳት አሰልጣኝ አታኽልቲ በርሔ “ዛሬ የተጫዋች አጠቃቀማችን በተወሰኑ መልኩ ፌል…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 1-1 ሀዋሳ ከተማ
በመጀመሪያ አጋማሽ መጠናቀቂያ በአራት ደቂቃዎች ልዩነት በተቆጠሩ ግቦች ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሀዋሳ ከተማን ነጥብ በማጋራት ከተጠናቀቀው…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቻል 1-1 ባህር ዳር ከተማ
በጉጉት ከተጠበቀው እና በአቻ ውጤት ከተጠናቀቀው ጨዋታ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ለሶከር ኢትዮጵያ ሰጥተዋል።…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን በአስደናቂ ግስጋሴው ቀጥሏል
የአቡበከር ሳኒ የ84ኛ ደቂቃ ግብ ኢትዮጵያ መድንን አምስተኛ ተከታታይ ድላቸውን አስጨብጣለች። ኢትዮጵያ መድን በመጨረሻው የጨዋታ ሳምንት…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቐለ 70 እንደርታ 2-0 አዳማ ከተማ
”በዚህ ሊግ ቀላል ነው የሚባል ጨዋታ የለም” አሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐዬ ”ሜዳው ኳስን ተቆጣጥሮ ለመጫወት ከባድ ሆኖብናል”…