በመጀመሪያ አጋማሽ መጠናቀቂያ በአራት ደቂቃዎች ልዩነት በተቆጠሩ ግቦች ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሀዋሳ ከተማን ነጥብ በማጋራት ከተጠናቀቀው…
ሶከር ኢትዮጵያ

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቻል 1-1 ባህር ዳር ከተማ
በጉጉት ከተጠበቀው እና በአቻ ውጤት ከተጠናቀቀው ጨዋታ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ለሶከር ኢትዮጵያ ሰጥተዋል።…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን በአስደናቂ ግስጋሴው ቀጥሏል
የአቡበከር ሳኒ የ84ኛ ደቂቃ ግብ ኢትዮጵያ መድንን አምስተኛ ተከታታይ ድላቸውን አስጨብጣለች። ኢትዮጵያ መድን በመጨረሻው የጨዋታ ሳምንት…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቐለ 70 እንደርታ 2-0 አዳማ ከተማ
”በዚህ ሊግ ቀላል ነው የሚባል ጨዋታ የለም” አሰልጣኝ ዳንኤል ፀሐዬ ”ሜዳው ኳስን ተቆጣጥሮ ለመጫወት ከባድ ሆኖብናል”…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1-1 ስሑል ሽረ
👉”ጨዋታውን በፈለግነው መንገድ አስኪደነዋል ብዬ አስባለሁ።” – አሰልጣኝ በጸሎት ልዑልሰገድ 👉”በሁለቱም አጋማሾች ከተጋጣሚያችን በተሻለ የግብ ዕድሎችን…

የአሰልጣኞች አስተያየት | አርባምንጭ ከተማ 2-1 ወላይታ ድቻ
“በሁሉም እግርኳሳዊ መመዘኛዎች የበላይነት ወስደናል።” አሰልጣኝ በረከት ደሙ “ውጤት በማስጠበቁ ረገድ የልምድ ማነስ ችግር አለ።” አሰልጣኝ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ፋሲል ከነማ 1-1 መቻል
የአስራ አምስተኛ ሳምንት ማሳረጊያ በነበረው ጨዋታ ፋሲል ከነማ እና መቻልን ነጥብ በማጋራት ከተጠናቀቀ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች…

መረጃዎች | 61ኛ የጨዋታ ቀን
የጨዋታ ሳምንቱ ማሳረግያ የሆኑ መርሀ-ግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ሀዋሳ ከተማ ከ ወልዋሎ ዓ.ዩ በወራጅ ቀጠናው…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 0-1 ኢትዮጵያ መድን
ኢትዮጵያ መድን አራተኛ ተከታታይ ድሉን ካሳካበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ተከታዩን ሀሳብ ለሶከር ኢትዮጵያ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን አራተኛ ተከታታይ ድላቸውን አስመዝግበዋል
ኢትዮጵያ መድን ባህርዳር ከተማን በረመዳን የሱፍ ብቸኛ ግብ በማሸነፍ አራተኛ ተከታታይ ድላቸውን አሳክተዋል። ባህርዳር ከተማ በ13ኛው…