ሀዲያ ሆሳዕና የአምናውን የሊግ ሻምፒየን ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በመርታት ነጥቡን 26 ካደረሰበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የሁለቱ…
ሶከር ኢትዮጵያ

ሪፖርት | ነብሮቹ በጊዜያዊነት የሊጉን መሪነት ተረክበዋል
ሀዲያ ሆሳዕና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን በእዮብ ዓለማየሁ ብቸኛ ግብ በመርታት በጊዜያዊነት የሊጉን መሪነት መረከብ ችለዋል። ሀዲያ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ስሑል ሽረ ዐ-1 አርባምንጭ ከተማ
የቡጣቃ ሸመና ብቸኛ ግብ አርባምንጭ ከተማን ወሳኝ ሦሰት ነጥቦችን ካስጨበጠችበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ የአርባምንጭ ከተማው አሰልጣኝ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 0 – 2 ቅዱስ ጊዮርጊስ
ቅዱስ ጊዮርጊስ ድሬዳዋ ከተማን ሁለት ለባዶ በማሸነፍ ተከታታይ አራተኛ ድላቸው ካሳኩበት ጨዋታ በኋላ የሁለቱም ቡድን አሰልጣኞች…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ መድን 2-0 ሀዋሳ ከተማ
የአስራ አራተኛ ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ በኢትዮጵያ መድን አሸናፊነት ከተጠናቀቀ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞቹ ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር…

ሪፖርት| ኢትዮጵያ መድን በአስደናቂ ጉዞው ቀጥሏል
ኢትዮጵያ መድኖች በሰንጠረዡ ወደ 2ኛ ደረጃ ከፍ ያሉበትን ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል። ኢትዮጵያ መድኖች ወላይታ ድቻን ካሸነፈው…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ፋሲል ከነማ 0 – 1 ኢትዮጵያ ቡና
ኢትዮጵያ ቡና በናይጀርያዊው ዲቫይን ንዋቹኩ ብቸኛ ግብ ፋሲል ከነማን ከረታበት ጨዋታ በኋላ የሁለቱም ቡድን አሰልጣኞች የሰጡት…

ሪፖርት | ቡናማዎቹ ወደ ድል ተመልሰዋል
ናይጄሪያዊው አማካይ ዲቫይን ዋቹኩዋ ባስቆጠራት ብቸኛ ጎል ቡናማዎቹ ወደ ድል ሲመለሱ ዐፄዎቹ ከአምስት ጨዋታ በኋላ ሽንፈት…

መረጃዎች | 55ኛ የጨዋታ ቀን
በ14ኛው ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ዕለት የሚከናወኑ መርሀ-ግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። ሲዳማ ቡና ከ መቐለ 70…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቻል 0-0 ድሬዳዋ ከተማ
ያለግብ ከተጠናቀቀው ተጠባቂው የምሽቱ ጨዋታ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች ለሶከር ኢትዮጵያ ተከታዩን ብለዋል። ምክትል አሰልጣኝ ደምሰው…