ትላንት በኮንፌድሬሽን ዋንጫ ቅድመ ማጣርያ በሊዮፓርድስ 2-0 የተረቱት የመከላከያው አሰልጣኝ ገብረ መድን ኃይሌ
ሶከር ኢትዮጵያ
መከላከያ በሊዮፓርድስ ተሸነፈ
የአፍሪካ ኮንፌድሬሽን ዋንጫ ቅድመ ማጣርያ የመጀመርያ ጨዋታ ወደ ናይሮቢ የቀናው መከላከያ በሊዮፓርድስ 2-0 ተሸንፏል፡፡
ደደቢት የአፍሪካ ጉዞውን በድል ጀመረ
የ2005 የፕሪሚየር ሊጉ ሻምፒዮን ደደቢት የዛንዚባር ሻምፒዮኑ ኬኤምኤኤምን አስተናግዶ ከፍፁም የጨዋታ የበላይነት ጋር 3-0 አሸንፎ ወጥቷል፡፡
ደደቢት የአፍሪካ ፈተናውን እሁድ ይጀምራል
የ2005 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮኑ ደደቢት በቅድመ ማጣርያው የዛንዚባሩን ኬኤምኬኤምን እሁድ በ10 ሰአት በአዲስ አበባ ስታዲየም…
መከላከያ በኮንፌድሬሽን ዋንጫ ናይሮቢን ይጎበኛል
በ2005 የውድድር አመት መጠናቀቅ ባለመቻሉ ወደ 2006 የተሸጋገረውን የኢትዮጵያ ዋንጫ ያሸነፈው መከላከያ በኮንፌድሬሽን ዋንጫ የመጀመርያ ጨዋታ…
ለቀጣይ አሰልጣኝነት 4 አሰልጣኞች ፍላጎት አሳይተዋል
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ረቡእ እለት አሰልጣኝ ሰውነት ቢሻውን አባሮ በ8 ቀናት ውስጥ ቀጣዩን ‹‹ የሚፋጅ ወንበር…

ሰውነት ቢሻው ከስንብታቸው በኃላ …
ለ2 አመት ከ6 ወር በዋልያዎቹ አሰልጣኝነት የቆዩት አሰልጣኙ ባለፈው ረቡእ የስንብታቸው ዜና ከተሰማ በኃላ ለኢትዮጵያ ቴሌቪዥን…
አብነት ገብረመስቀል በካፍ ጉባኤ ንግግር አደረጉ
የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ ሊቀመንበር አቶ አብነት ገ/መስቀል ፣ የፊፋ ፕሬዚዳንት ሴፍ ብላተር እና ኢሳ ሀያቱ…
በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ መሪነቱን አጠናከረ
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ12ኛ ሳምንት መርሃ ግብር እሁድ ፣ ሰኞ እና ማክሰኞ በተደረጉ ጨዋታዎች ሲቀጥል ቅዱስ…