ፍቅሩ በመጀመሪያ ጨዋታው ለዊትስ ግብ አስቆጠረ
ኢትዮጵያዊው አጥቂ ፍቅሩ ተፈራ በደቡብ አፍሪካ አብሳ ፕሪምየርሺፕ ለአዲሱ ክለቡ ቤደቬስት ዊትስ ማክሰኞ ምሽት በተደረገ ጨዋታ ማርቲዝበርግ ዩናይትድ ላይ ግብ አስቆጠረ፡፡ ፍቅሩ በመጀመሪያው ጨዋታው ለዊትስ ግብ ማስቆጠሩ አስገራሚ ሆኗል፡፡ ማርቲዝበርግ ዩናይትዶች በጨዋታው መምራት ቢችልም ዊትስ 2 ግቦችን አስቆጥሮ 2ለ1 በሆነ ውጤት አሸንፎ ወጥቷል፡፡ ለዊትስ 2ኛውን ግብ ኢትዮጵያዊው ፍቅሩ ተፈራ የመጀመሪያውRead More →