በከፍተኛ ሊግ የ22ኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች ቤንች ማጂ ቡና ነጥብ ሲጥል ሀምበሪቾ ዱራሜ በበኩሉ በሰፊ ጎል ልዩነት በማሸነፍ የምድቡን መሪነት ተረክቧል። በቴዎድሮስ ታከለ እና ጫላ አቤ ምድብ ሀ አሰላ ላይ እየተደረጉ የሚገኙት የምድብ ሀ የከፍተኛ ሊግ ጨዋታዎች በ21ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ቀጥለዋል። ረፋድ ላይ ቡታጅራ እና ወልዲያ ከተማ ያለRead More →

በ20ኛ የፕሪምየር ሊጉ ጨዋታዎች በአንፃራዊነት ደምቀው የወጡ ተጫዋቾችን በምርጥ ቡድናችን አካተናል። አሰላለፍ 4-4-2 ዳይመንድ ግብ ጠባቂ ፍሬው ጌታሁን – ድሬዳዋ ከተማ ድሬዳዋ ከተማ ከሀዋሳ ላይ ሦስት ነጥብ ሲሸምት የግብ ጠባቂው ሚና የላቀ ነበር። በመጀመሪያው የጨዋታ አጋማሽ ሀዋሳዎች በዓሊ ሱለይማን ሁለት አጋጣሚዎችን ፈጥረው ወደ ጎልነት እንዳይለወጡ ከማድረጉ በዘለለ መረቡን ሳያስደፈር በመውጣቱRead More →

ዛሬ በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የምድብ ‘ሀ’ እና ‘ሐ’ ጨዋታዎች ሲከናወኑ ወልዲያ ልዩነቱን ያጠበበትን ሀምበርቾ ደግሞ መሪነቱ ማስመለስ ያልቻለበትን ውጤት አስመዝግበዋል። በጫላ አቤ ምድብ ሀ አሰላ ላይ በምድብ ሀ ሰንዳፋ በኬን የገጠመው ወልዲያ 3-1 አሸንፏል። በመጀመሪያው አጋማሽ በበድሩ ኑርሁሴኔን ሁለት እና በቢኒያም ላንቃሞ እንድ ጎል መሪ የሆነው ወልዲያ ሰንዳፋዎች በኤርሚያስ ብርሀኑRead More →

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ጨዋታዎች ዛሬ በሦስቱ አዘጋጅ ከተሞች ቀጥለው በምድብ ‘ሀ’ እና ‘ለ’ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ሻሸመኔ ከተማ በመሪነታቸው ሲቀጥሉ በምድብ ‘ሐ’ ከሀምበርቾ ዱራሜ ቀድሞ የተጫወተው ገላን ከተማ ወደ አንደኝነት መጥቷል። በቴዎድሮስ ታከለ እና ጫላ አቤ ምድብ ሀ አሰላ ላይ እየተከናወነ የሚገኘው የከፍተኛ ሊጉ የምድብ ሀ ውድድር ዛሬ አራትRead More →

በ19ኛው የጨዋታ ሳምንት በተደረጉ ጨዋታዎች መነሻነት የሳምንቱን ምርጥ 11 እና አሰልጣኝን እንደሚከተለው መርጠናል። አሰላለፍ – 4-3-3 ግብ ጠባቂ ፔፔ ሰይዶ – ሀዲያ ሆሳዕና ነብሮቹ አዞዎቹን ሲረቱ በቀጥተኛ አጨዋወት ይሰነዘሩበት የነበሩ ኳሶችን በማስቀረት ለቡድኑ ሦስት ነጥብ መገኘት ትልቁን ድርሻ የተወጣው ሴኔጋላዊው ግብ ጠባቂ በተለይ ጨዋታው ሊገባደድ ጥቂት ደቂቃዎች ሲቀሩ የተመስገን ደረሰንRead More →

በኤልሻዳይ ቤከማ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ፐርፎርማንስ አናሊስት ኤልሻዳይ ቤከማ በእግርኳስ ‘ቦታ እና ጊዜ’ ዙሪያ ተከታዩን የግል አስተያየት አድርሶናል። ቅርብ ጊዜ የሀገራችን የእግርኳስ መጫወቻ ሜዳ ጥራትን የሚዳስስ ፁሁፍ ላይ “ቦታ” እና “ጊዜ”ን በሚመለከት ቀጣይ የምለው እንዳለ ቃል በገባውት መሰረት የተዘጋጀ ፅሁፍ ነው፡፡ እንዴት እንደማስተካክለው አላውቅም አንጂ ሁለት ዓይነት ግብረ መልስ አግኝቻለሁ፡፡Read More →

ዛሬ በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ‘ሀ’ እና ‘ሐ’ ሰባት ጨዋታዎች ሲደረጉ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወደ መሪነት ተመልሷል። በጫላ አቤ ምድብ ሀ አሰላ ላይ በተደረጉ የዛሬ አራት ጨዋታዎች በድምሩ ዘጠኝ ግቦች ተቆጥረዋል። በቅድሚያ ረፋድ ላይ የተደረገው የቡታጅራ ከተማ እና አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ጨዋታ ያለ ጎል 0ለ0 ተጠናቋል። በመቀጠል የተደረገው የወልዲያ ከተማRead More →

ዛሬ በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ ‘ለ’ እና ‘ሐ’ ስድስት ጨዋታዎች ሲደረጉ ሀምበርቾ ዱራሜ ወደ መሪነት ተመልሷል። በቴዎድሮስ ታከለ እና ጫላ አቤ ምድብ ለ ማለዳውን ቀዳሚ ሆኖ የተጀመረው የንብ እና ሰሜን ሸዋ ደብረብርሃን ጨዋታ 4 ሰዓት ሲል ተጀምሯል። ብዙም ሙከራዎችን ለማየት ባልታደልንበት የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ በተለይ በመጀመሪያው አጋማሽ ከሁለተኛው የጨዋታ አጋማሽRead More →

በ18ኛ ሳምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በአንፃራዊነት የተሻለ ብቃት ያሳዩ ተጫዋቾችን እንደሚከተለው በምርጥ ቡድናችን አካተናል። የተጫዋች አደራደር ቅርፅ : 4-3-3 ግብ ጠባቂ ፍሬው ጌታሁን – ድሬዳዋ ከተማ በዚህ ሳምንት ምርጥ ብቃት አሳይተው ቡድናቸው ተሸክመው ከወጡ ተጫዋቾች መካከል አንዱ ፍሬው ጌታሁን ነው። ብርቱካናማዎቹ ከመመራት ተነስተው ባሸነፉበት ጨዋታ በርካታ ጎል ሊሆኑ የሚችሉRead More →

የ18ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን ጨዋታዎችን እንደሚከተለው ቃኝተናቸዋል። አዳማ ከተማ ከሀዋሳ ከተማ በአንድ ነጥብ እና አንድ ደረጃ ተበላልጠው የተቀመጡት አዳማ ከተማ እና ሀዋሳ ከተማ 4ኛ ደረጃን ለመያዝ የሚያደርጉት ፍልሚያ ትልቅ ትግል ይደረግበታል ተብሎ ይጠበቃል። ያለፉትን ሦስት ጨዋታዎች ተከታታይ ድል ያስመዘገበው አዳማ ከተማ በመቀመጫ ከተማው በሚያደርገው ሁለተኛ ፍልሚያ አውንታዊ ውጤት ማስመዝገብን እያሰበRead More →