ጋናዊው አጥቂ ከጣና ሞገደኞቹ ጋር ተለያየ
ባህርዳር ከተማ ጋናዊውን አጥቂ በዲሲፕሊን ምክንያት ውሉን በማቋረጥ አሰናብቷል። በኢትዮጵያ እግር ኳስ ላይ ዘለግ ያለ ቆይታን ካደረጉ የውጪ ዜጋ ተጫዋቾች መካከል አንዱ የጋና ዜግነት ያለው የፊት መስመር አጥቂው ኦሴ ማውሊ ተጠቃሹ ነው። የጋናውን ክለብ አሻንቲ ኮቶኮን ከለቀቀ በኋላ በፋሲል ከነማ ፣ መቐለ 70 እንደርታ እና ሰበታ ከተማ እንዲሁም ደግሞ ካለፈውRead More →