የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 1-1 አርባምንጭ ከተማ
“እኛ በጭቃ ሁለት ጊዜ ሁለት ቀን ሙሉ በተለያየ ቀን በተጫወትናቸው ጨዋታዎች ድካም አለብን” ሥዩም ከበደ “ባለንበት ቦታ ተጫዋቾች በመጠኑ ስሜታዊ ሆነዋል” በረከት ደሙ ሥዩም ከበደ – ሲዳማ ቡና ስለ ጨዋታው…? “ለእኛ በተለይ ወሳኝ ነው። ለእነርሱም ወሳኝ ነው። ከእኛ በበለጠ ትልቁ ነገር ሜዳችን ላይ አራት ጨዋታ አሸንፈናል ሁለት ጨዋታ አቻ ወጥተናልRead More →