በሞሮኮ ለሚዘጋጀው የሴቶች የአፍሪካ ዋንጫ በመጀመሪያ ዙር ማጣሪያ መርሐግብርን ከ ዩጋንዳ ጋር ያደረገው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን…
ቴዎድሮስ ታከለ

ወላይታ ድቻ ከአጥቂው ጋር በስምምነት ተለያይቷል
የጦና ንቦቹ ከአጥቂ ስፍራ ተጫዋቹ ጋር በጋራ ስምምነት መለያየታቸው ታውቋል። ወደ ቀድሞው ክለቡ በመመለስ ላለፉት አንድ…

ሪፖርት | ዩጋንዳ በመጨረሻ ደቂቃ ግቦች ኢትዮጵያን አሸንፋለች
በሞሮኮ በሚደረገው የ2026 የሴቶች የአፍሪካ ዋንጫ ላይ ለመሳተፍ የማጣሪያ ጨዋታቸውን ያደረጉት ሉሲዎቹ በዩጋንዳ የ2ለ0 ሽንፈት አስተናግደዋል።…

አራት ኢትዮጵያዊያን ዕንስት ዳኞች ወደ ሎሜ ያመራሉ
አራት ኢትዮጵያዊያን ኢንተርናሽናል ዳኞች የሴቶች የአፍሪካ ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታን ለመምራት ወደ ቶጎ ይጓዛሉ። በምሮኮ አስተናጋጅነት በ2026…

ከፍተኛ ሊግ | ዱራሜ ከተማ አዲስ አሰልጣኝ ቀጥሯል
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊጉ የምድብ “ሀ” ተካፋዩ ክለብ አዲስ አሰልጣኝ ሾሟል። በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የምድብ “ሀ” ተወዳዳሪ…

ሪፖርት | የጄሮም ፊሊፕ አስደናቂ ጎል ለባህርዳር ጣፋጭ ድል አስገኝቷል
ሁለቱን የውሀ ዳር ከተሞች ያገናኘው የጣናው ሞገድ እና ኃይቆቹ መርሐ-ግብር በባህርዳር ከተማ 1ለ0 አሸናፊነት ተጠናቋል። ሀዋሳዎች…

ሪፖርት | ነብሮቹ መሪውን በማሸነፍ ሰንጠረዡን መምራት ጀምረዋል
ሀድያ ሆሳዕና ከረጅም ጊዜ ጉዳት ተመልሶ የመጀመሪያ ጨዋታውን ባደረገው ጫላ ተሺታ ብቸኛ ጎል መቻልን 1ለ0 በመርታት…

ሪፖርት | ብርቱካናማዎቹ በመጨረሻ ደቂቃ ግብ የጣናውን ሞገድ ሁለት ነጥብ አስጥለዋል
84 ደቂቃዎችን በጎዶሎ ተጫዋች በመጫወት ሲመሩ የቆዩት ድሬዳዋ ከተማዎች በመጨረሻ ደቂቃ ጎል ከባህርዳር ከተማ ጋር 1ለ1…

ዮሴፍ ታረቀኝ ከሀዋሳ ከተማ ጋር አይገኝም
በክረምቱ ሀዋሳ ከተማን የተቀላቀለው የመስመር አጥቂው ከክለቡ ጋር ለምን አይገኝም? ባሳለፍነው የ2016 ክረምት ወር መጨረሻ ላይ…

ሪፖርት | የሊጉ የአዳማ ቆይታ በሲዳማ ቡና ድል ተከፍቷል
ከ19 ቀናት በኋላ በተመለሰው የሊጉ ጨዋታ ሲዳማ ቡና በሀብታሙ ታደሠ ብቸኛ ጎል አርባምንጭ ከተማን 1ለ0 አሸንፏል።…