በፌዴሬሽኑ የፎርማት ለውጥ የተነሳ አዲስ ፈርመው ከነበሩ ተጫዋቾች ጋር እንደሚለያይ የሚጠበቀው ደቡብ ፖሊስ ሦስት አዳዲስ ወጣት ተጫዋቾችን…
ቴዎድሮስ ታከለ
ሴቶች ዝውውር | ሀዋሳ ከተማ ዘጠኝ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የነባሮችን ውልም አድሷል
የዐምናው የሴቶች ጥሎ ማለፍ አሸናፊ ሀዋሳ ከተማ ዘጠኝ አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የአስር ነባሮችን ውል አድሷል። ከወጣት…
አዳማ ከተማ ተስፋዬ ነጋሽ አስፈርሟል
አዳማ ከተማ የቀድሞውን የክለቡ ሁለገብ ተጫዋች ተስፋዬ ነጋሽን አስፈረመ፡፡ በተለያዩ የአጥቂ ሚናዎች እና በመስመር የሚጫወተው ተስፋዬ…
ሀዋሳ ከተማ ተስፋዬ መላኩን ሲያስፈርም የጋናዊው ተከላካዩን ውልም ሊያራዝም ነው
የተከላካይ ስፍራ ተጫዋቹ ተስፋዬ መላኩ ሀዋሳ ከተማን ሲቀላቀል ከመቐለ ጋር ስምምነት ፈፅሞ የነበረው ላውረንስ ላርቴ በሀይቆቹ…
ድሬዳዋ ከተማ ፋሲል አስማማውን አስፈርሟል
የአጥቂ ስፍራ ተጫዋቹ ፋሲል አስማማው ከፋሲል ከነማ ጋር በስምምነት በመለያየት ወደ ወደ ምስራቁ ክለብ አምርቷል፡፡ በቢሾፍቱ…
ሎዛ አበራ በመጀመሪያ ጨዋታዋ ግብ አስቆጠረች
የማልታውን ክለብ ቢርኪርካራን በቅርቡ መቀላቀል የቻለችው ሎዛ አበራ በአዲሱ ክለቧ የመጀመርያ ጨዋታ ሁለት ጎሎችን አስቆጥራለች። ስምንት…
ካፍ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ላይ ቅጣት አስተላልፏል
(መረጃው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ነው) የ2011ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ እና የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ክለቦች የጥሎ…
ደቡብ ፖሊስ አጥቂ ሲያስፈርም ከዩጋንዳዊ አማካይ ጋር ተስማምቷል
በሀዋሳ የቅድመ ውድድር ጊዜ ልምምዳቸውን እየሰሩ ያሉት ደቡብ ፖሊሶች አጥቂው ተመስገን ገብረፃድቅን ማስፈረም ሲችሉ የሙከራ ጊዜን…
ወልዋሎ በፌዴሬሽኑ የእግድ ውሳኔ ተላለፈበት
ወልዋሎ 2010 ጥር ወር ላይ አሰልጣኝ ብርሀኔ ገ/እግዚአብሔር ውል እያላቸው በማሰናበቱ ምክንያት ቀሪ ደሞዛቸውን እንዲከፍል የተወሰነበት…
ደቡብ ፖሊስ ፌዴሬሽኑ የማስተካከያ ዕርምጃ እንዲወስድ ጠየቀ
ፌዴሬሽኑ የሚወስናቸው እርስ በእርስ የሚጋጩ ውሳኔዎች በክለቡ ላይ የሞራል እና የገንዘብ ኪሳራ እያስከተሉ በመሆኑ ጉዳዩን በድጋሚ…