አርባምንጭ ከተማ የሦስት ተጫዋቾችን ውል አራዘመ

አዲስ አዳጊው አርባምንጭ ከተማ የሦስት ተጫዋቾችን ውል አድሷል። ወደ ፕሪምየር ሊጉ ከአንድ ዓመት በኋላ ዳግም የተመለሰው…

ኢትዮጵያ ቡና የአሰልጣኙን ውል አራዘመ

ዓመቱን በጊዜያዊ አሰልጣኝነት ያሳለፈው አሰልጣኝ ነፃነት ክብሬ ለተጨማሪ ዓመት በቡናማዎቹ ቤት ይቆያል። የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊጉ ክለብ…

ወላይታ ድቻ የተጨማሪ ተጫዋቾችን ዝውውር ቋጭቷል

አመሻሹን ወደ ዝውውሩ የገቡት ወላይታ ድቻዎች የሁለት ተጨማሪ ተጫዋቾችን ዝውውር ሲያጠናቅቁ የነባሮችን ውልም አድሰዋል። አመሻሹን ወደ…

ሙሉቀን አዲሱ ወደ አዲስ ክለብ አምርቷል

የአማካይ ስፍራ ተጫዋቹ ማምሻውን ማረፊያው ወላይታ ድቻ ሆኗል። በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ላይ የሚካፈለው ወላይታ ድቻ በቀጣዩ…

ቡሩንዲያዊው ተጫዋች ቡናማዎቹን ለመቀላቀል ተስማማ

የብሩንዲ ዜግነት ያለውን የመስመር አጥቂ ኢትዮጵያ ቡናን ለመቀላቀል ስምምነት ፈፅሟል። ከኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በተጨማሪ የኮንፌዴሬሽን ዋንጫ…

ቢንያም ፍቅሬ በግብፅ የሚያደርገውን ዝውውር መስመር ለማሲያዝ ካይሮ ገብቷል

የወላይታ ድቻው ወጣት አጥቂ ቢንያም ፍቅሬ በግብፅ ክለቦች ተፈልጎ ካይሮ እንደሚገኝ ታውቋል። በኢትዮጵያ እግር ኳስ ላይ…

ኢትዮጵያ ቡና የክረምቱ አራተኛ ፈራሚውን አግኝቷል

በዓለም ዋንጫው ተሳታፊ የነበረው ጋናዊ ተጫዋች ኢትዮጵያ ቡናን ተቀላቀለ። በትናንትናው ዕለት የሦስት ተጫዋቾች ዝውውር ያጠናቀቁት ኢትዮጵያ…

ሪፖርት | ነብሮቹ 9ኛ የዓመቱ ድላቸውን አሳክተው የውድድር ዘመኑን ፈፅመዋል

በዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ ሀድያ ሆሳዕና በየኋላሸት ሠለሞን ግቦች 2ለ1 በሆነ ውጤት ኢትዮጵያ ቡናን በመርታት ዓመቱን በድል…

ሪፖርት | ሀዋሳ ዓመቱን በድል ቋጭቷል

ዓሊ ሱሌይማን የፕሪሚየር ሊግ ቆይታውን ባጠናቀቀበት የመጨረሻ ጨዋታ ኃይቆቹ በአጥቂው ሁለት ግቦች ታግዘው ወላይታ ድቻን በመርታት…

ሪፖርት | ወልቂጤ ከተማ በሊጉ መሰንበቱን አረጋግጧል

ወልቂጤ ከተማ በሁለቱም አጋማሾች ባስቆጠሯቸው ግቦች ሀምበሪቾን 2ለ0 በመርታት በፕሪምየር ሊጉ መቆየታቸውን አረጋግጠዋል። በሊጉ የ28ኛ ሳምንት…