የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 22ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በተለያዩ የሀገሪቱ ከተሞች ዛሬ ሲካሄዱ የሊጉ ቻምፒዮንነት እና ላለመውረድ የሚደረጉት ፉክክሮች ይበልጥ አጓጊ መልክ የሚይዙባቸው ውጤቶች ተመዝግበዋል፡፡   ወላይታ ድቻ 1-1 ቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ ሶዶ ያቀናው የሊጉ መሪ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከወላይታ ድቻ ጋር ነጥብ ተጋርቶ ወጥቷል፡፡ ቅዱስ ጊዮርጊስ በአዳነ ግርማ ጎል 1-0 በመምራትRead More →

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 21ኛ ሳምንት ዛሬም ቀጥሎ ሲውል ሀዋሳ ከተማ በሜዳው ፋሲል ከተማን አስተናግዶ 2-0 በማሸነፍ በድንቅ መሻሻሉ ቀጥሏል፡፡ በዛሬው ጨዋታ በሀዋሳ ከተማ ስታድየም ከሌላው ጊዜ በተለየ እጅግ አስደናቂ የሆነ የደጋፊ ድባብ የታየ ሲሆን ስታድየሙም በተመልካች ተሞልቶ ነበር፡፡ ረጅም ኪሎሜትር አቋርጠው የመጡ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የፋሲል ከተማ ደጋፊዎችም በስፍራው መገኘትRead More →

የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ 15ኛ ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታዎች ትላንት እና ዛሬ ሲካሄዱ ሀዋሳ ከተማ እና ድሬዳዋ ከተማ ድል ቀንቷቸዋል፡፡ በ09:00 ቅድስት ማርያም ዩኒቨርሲቲን የገጠመው ሀዋሳ ከተማ 4-2 በማሸነፍ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን መከተሉን ቀጥሏል፡፡ ሀዋሳ በጨዋታው የመጀመሪያ አጋማሽ የተሻለ እንቅስቃሴን ማድርግ የቻለ ሲሆን ሮማን ጌታቸው አክርርራ የመታችው ኳስ በቅድስት ማርያሟ ተከላካይRead More →

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 20ኛ ሳምንት ከተካሄዱ ጨዋታዎች መካከል ከሜዳው ውጪ ማሸነፍ የቻለው ሀዋሳ ከተማ ብቻ ነው፡፡ ሀዋሳ ከተማ ትላንት መከላከያን 3-0 ባሸነፈበት ጨዋታ ሁለት ግብ አስቆጥሮ ጃኮ አራፋት ላስቆጠረው አንድ ግብ ጣጣውን ጨርሶ ያቀበለው ጋዲሳ መብራቴ ድንቅ እንቅስቃሴ አሳይቷል፡፡ ጋዲሳ መብራቴ ከጨዋታው በኋላ በሰጠው አስተያየት በጨዋታው ልዩነት ፈጣሪ በመሆኑ መደሰቱንRead More →

በ20ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሲዳማ ቡና ኢትዮጵያ ቡናን 3-1 በማሸነፍ የሊጉን መሪነት ተረክቧል፡፡ ከጨዋታው በኋላ የሁለቱ ክለብ አስልጣኞች በሚከተለው መልኩ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል፡፡ አሰልጣኝ አለማየው አባይነህ – ሲዳማ ቡና ስለጨዋታው በጨዋታው ሙሉ ክፍለጊዜ እኛ ከተጋጣሚያችን የተሻልን ነበርን፡፡ በውጤቱ ደስ ብሎኛል፡፡ እኔ ይህንን እንደምናሳካ እርግጠኛ ነበርኩ፡፡ ተጫዋቾቼ በጨዋታው በርካታ ኳሶችን አምክነውRead More →

በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 20ኛ ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ ሀዋሳ ኢንተርናሽናል ስታድየም ላይ ኢትዮጵያ ቡናን ያስተናገደው ሲዳማ ቡና 3-1 በማሸነፍ የሊጉን መሪነት ከቅዱስ ጊዮርጊስ ተረክቧል፡፡ ከተያዘለት ሰአት 15 አምስት ደቂቃዎች ዘግይቶ በተጀመረው ጨዋታ ባለሜዳው ሲዳማ ቡና ከጅማሮው አንስቶ በተጋጣሚው ላይ ብልጫ ወስዶ ሲጫወት ኢትዮጵያ ቡና በአንፃሩ በተለይ በመጀመሪወቹ 15 ደቂቃዎች በተጋጣሚው ሲዳማRead More →

 FT   ሲዳማ ቡና   3-1  ኢትዮጵያ ቡና  2′ ትርታዬ ደመቀ፣ 48′ ላኪ ሳኒ፣ 66′ ሰንደይ ሙቱኩ| 43′ አቡበከር ነስሩ ተጠናቀቀ !! ጨዋታው በሲዳማ ቡና 3 – 1 አሸናፊነት ተጠናቋል!!  ሲዳማ ቡና ከ2003 ዓ/ም በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የኢትዮዽያ ፕሪሚየር ሊግ መሪ መሆን ችሏል።  90′ ተጨማሪ ሰዓት – 4 ደቂቃ 88′ ቢጫ !  ሲዳማRead More →

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 20ኛ ሳምንት መርሀ ግብር አርባምንጭ ላይ ኢትዮ ኤሌክትሪክን ያስተናገደው አርባምንጭ ከተማ 2-0 በማሸነፍ የሁለተኛው ዙር የመጀመርያ 3 ነጥቡን አስመዝግቧል፡፡ በጨዋታው በሙሉ ደቂቃዎች ጫና ውስጥ የነበረው አርባምንጭ ከተማ የመጀመሪያ 15 ደቂቃዎችን በጥንቃቄ ሲጫወት እንግዳው ኤሌክትሪክ በአንፃሩ ለማጥቃት ሲሞክሩ ታይቷል፡፡ በጨዋታው ጥሩ ሲንቀሳቀስ የነበረው ፀጋዬ አበራ በ15ኛው ደቂቃ ከግብRead More →

በ18ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የደቡብ ደርቢ  አርባምንጭ ላይ አርባምንጭ ከተማ ሀዋሳ ከተማን አስተናግዶ ያለምንም ግብ ጨዋታው ተጠናቋል፡፡ ተመጣጣኝ ፍክክር በታየበት የመጀመሪያው አጋማሽ ሁለቱም ክለቦች ኳስ ይዘው ለመጫወት ቢምክሩም ዠሜዳው ለእንቅስቃሴ ምቹ አለመሆን እክል ሲፈጥር ተመልክተናል፡፡ ጨዋታው እንደተጀመረ አስጨናቂ ሉቃስ የሰራውን ስህተት ተጠቅሞ ገብረሚካኤል ያዕቆብ ወደ ግብ ሞክሮ ወደ ውጭRead More →

በ17ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሀዋሳ ከተማ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሀዋሳ ስታዲየም ያደረጉት ጨዋታ በሀዋሳ ፍፁም የበላይነት 4-0 ተጠናቋል፡፡ ባለፈው ሳምንት ንግድ ባንክን የተቀላቀለው የቀድሞው ሀዋሳ ከተማ አምበል ግርማ በቀለ ጨዋታ ባያደርግም ከሀዋሳ ደጋፊዎች ጋር የሚሰነባበትበትን እድል እግኝቷል፡፡ በመጀመሪያው አጋማሽ የጨዋታ ክፍለጊዜ ሀዋሳ ከተማ ኳስ ተቆጣጥሮ በመጫወት ከባንክ ተሽሎ ታይቷል፡፡Read More →