አርብ ኅዳር 14 ቀን 2011 FT ሲዳማ ቡና 1-1 ባህር ዳር ከተማ 14′ አዲስ ግደይ (ፍ) 48′…
Continue Readingቴዎድሮስ ታከለ
ሲዳማ ቡና ከ ባህር ዳር ከተማ | ቅድመ ዳሰሳ
ገና ከጅምሩ በተለያዩ ምክንያቶች በተበታተነ መልኩ እየተከናወነ የሚገኘው የኢትዮጵያ ፕረምየር ሊግ 18 ቀናት “እረፍት” በኋላ ነገ…
Continue Readingከፍተኛ ሊግ | ስልጤ ወራቤ አስራ ሁለት አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የበርካቶቹን ውል አድሷል
የከፍተኛ ሊጉ ክለብ ስልጤ ወራቤ ከአሰልጣኝ እስከ ተጫዋች በርካታ ለውጦችን በማድረግ አሁን ደግሞ አዳዲስ አስራ ሁለት…
የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በተደረጉ ሶስት ጨዋታዎች ተጀምሯል
የ2011 የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ 1ኛ ዲቪዚዮን ዛሬ በተደረጉ ሶስት ጨዋታዎች ሲጀመር ሀዋሳ ከተማ፣…
የደቡብ ካስቴል የከፍተኛ ሊግ ክለቦች ዋንጫ በሀምበሪቾ አሸናፊነት ተጠናቀቀ
በዱራሜ ከተማ አስተናጋጅነት ሲደረግ የነበረው የከፍተኛ ሊግ ክለቦች አቋማቸውን የሚፈትሹበት የደቡብ ካስቴል ዋንጫ ከጥቅምት 24 እስከ…
በደቡብ ካስቴል የከፍተኛ ሊግ ክለቦች ዋንጫ ለፍፃሜ የደረሱ ክለቦች ታውቀዋል
በደቡብ ክልል እግር ኳስ ፌድሬሽን አዘጋጅነት እና በካስቴል ቢራ ስፖንሰር አድራጊነት በየዓመቱ የደቡብ ክልል ክለቦችን አቋሞ…
ከፍተኛ ሊግ | ዲላ ከተማ አራት ተጫዋቾችን ሲያስፈርም ሁለት ረዳት አሰልጣኞችን ቀጥሯል
የከፍተኛ ሊጉ ክለብ ዲላ ከተማ ትኩረቱን ወጣቶች ላይ በማድረግ የአራት ተጫዋቾችን በቋሚ ፊርማ እና በውሰት ውል…
ከፍተኛ ሊግ | ቤንች ማጂ ቡና አስራ ሶስት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርሟል
ወደ ከፍተኛ ሊግ ባደገበት ዓመት ተፎካካሪ መሆን የቻለው ቤንች ማጂ ቡና አስራ ሶስት አዳዲስ ተጫዋቾች ሲያስፈርም…
” ከካፍ ጋር በተለይም በሴቶች እግርኳስ ዙሪያ መስራት የሁልጊዜ ህልሜ ነበር ” አዲሷ የካፍ የሴቶች እግርኳስ ልማት ኃላፊ መስከረም ታደሰ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ምክትል ፀሀፊ ወይዘሮ መስከረም ታደሰ በካፍ የሴቶች እግር ኳስ ልማት ኃላፊ በመሆን …
በዓምላክ የካፍ ቻምፒዮንስ ሊግ ፍፃሜ የመልስ ጨዋታን ይመራል
ከቀናት በፊት የአፍሪካ ቻምፒዮስ ሊግ የፍፃሜ ጨዋታ እንደማይመራ ተገልፆ የነበረው ባምላክ ተሰማ በካፍ ድንገተኛ ጥሪ ሁለተኛውን…