በረከት አዲሱ ወደ እግር ኳስ ተመለሰ

በሲዳማ ቡና የሁለት አመታት እገዳ ከተጣለበት ከወራት በኃላ በፌዴሬሽኑ አማካይነት የተነሳለት አጥቂ በረከት አዲሱ በአንድ አመት…

” ከዚህም በላይ ይገባን ነበር” አሰልጣኝ ዘነበ ፍሰሀ

በቶታል ካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ አንደኛ ዙር የመጀመርያ ጨዋታ ወላይታ ድቻ የግብፁ ዛማሌክን አስተናግዶ 2-1 አሸንፏል። ክለቡን…

​ሪፖርት | ወላይታ ድቻ ዛማሌክን በመርታት ሀዋሳን በደስታ ማእበል ውስጥ አስጥሟታል 

በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ወላይታ ድቻ የግብፁ ዛማሌክን በሀዋሳ አለም አቀፍ ስታዲየም 10፡00 ሰአት ላይ አስተናግዶ ከመልካም…

ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ | ዛማሌክ የመጨረሻ ልምምዱን ዛሬ አመሻሽ ላይ ሰርቷል

በካፍ ቶታል ኮንፌድሬሽን ዋንጫ ወላይታ ድቻን የሚገጥመው የግብፁ ዛማሌክ ዛሬ 10 ሰአት ላይ የነገውን ጨዋታ በሚያደርግበት…

​ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ | ወላይታ ድቻ ከነገው ጨዋታ በፊት የመጨረሻ ልምምዱን ዛሬ ሰርቷል

በአፍሪካ ኮንፌድሬሽን ዋንጫ ላይ እየተሳተፈ የሚገኘው ወላይታ ድቻ ረቡዕ በሀዋሳ አለም አቀፍ ስታዲየም ከዛማሌክ ለሚያደርገው የአንደኛ…

​ታፈሰ ተስፋዬ ኢትዮ ኤሌክትሪክን ተቀላቀለ

አንጋፋው አጥቂ ታፈሰ ተስፋዬ ከአዳማ ከተማ ጋር በስምምነት በመለያየት በአንድ አመት ኮንትራት ኢትዮ ኤሌክትሪክን ተቀላቅሏል። በ2007…

​ከፍተኛ ሊግ | ደቡብ ፖሊስ መሪነቱን ሲያጠናክር ሻሸመኔ ከሜዳው ውጪ አሸንፏል 

በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የተስተካካይ መርሀ ግብሮች መካሄዳቸውን ቀጥለው ዛሬ ሁለት የምድብ ለ ጨዋታዎች ሲካሄዱ ደቡብ ፖሊስ…

” በሀዋሳ ከተማ በጣም ደስተኛ ነኝ ” ታፈሰ ሰለሞን

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 15ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ በእለተ ሐሙስ ሀዋሳ ከተማ የአምናውን ቻምፒዮን ቅዱስ ጊዮርጊስን አስተናግዶ…

​ሲዳማ ቡና ከአሰልጣኝ አለማየሁ አባይነህ ጋር ተለያየ

በውድድር ዘመኑ ደካማ አጀማመር ያደረገውና ቀስ በቀስ ራሱን አሻሽሎ ወደ ደረጃ ሰንጠረዡ ወገብ ከፍ ያለው ሲዳማ…

​ሪፖርት | ሀዋሳ ከተማ በግብ ተንበሻብሾ ወደ ድል ተመልሷል

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 15ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ ዛሬ ሀዋሳ ላይ ቅዱስ ጊዮርጊስን ያስተናገደው ሀዋሳ ከተማ ከሙሉ…