ተሾመ ታደሰ ስለ ጉዳቱ እና በአርባምንጭ ከተማ ላይ ስላለው ቅሬታ ይናገራል

ባለፉት ተከታታይ አመታት በአርባምንጭ ከተማ ወሳኝ ግልጋሎት ሲያበረክቱ ከነበሩ ተጫዋቾች መካከል አንዱ የነበረው ተሾመ ታደሰ በጉልበቱ…

​” በአጥቂ ስፍራ ላይ መጫወት ተመችቶኛል”  ተመስገን ካስትሮ

አርባምንጭ ከተማ በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አስከፊ 11 ሳምንታት ጊዜያትን ካሳለፈ በኃላ በአዲሱ አሰልጣኝ እዮብ ማለ ስር…

ሪፖርት | ሀዋሳ ከተማ ከተማ ከአርባምንጭ ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 13ኛ ሳምንት ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ አርባምንጭ ከተማን አስተናገዶ 1-1 በማጠናቀቅ በተከታታይ ለ3ኛ ጊዜ…

” ከርቀት ማስቆጠር በግሌ ያዳበርኩት የልምምድ ውጤት ነው ” ወንድሜነህ አይናለም

ወንድሜነህ አይናለም በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሁለተኛ የውድድር አመቱን እያሳለፈ ይገኛል። ከርቀት በሚያስቆጥራቸው ኳሶች የሚታወቀው የሲዳማ ቡና…

ሀዋሳ ከተማ ለ5 ተጫዋቾች ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል

በተከታታይ 4 ጨዋታዎች ከድል የራቀው ሀዋሳ ከተማ ለአምስት የቡድኑ ተጫዋቾች አቋማቸውን እንዲያሻሽሉ የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ መስጠቱን ለሶከር…

​ወላይታ ድቻ እስከ ውድድር አመቱ መጨረሻ በአሰልጣኝ ዘነበ ፍሰሀ ይመራል

ወላይታ ድቻ ያለፉት 4 ጨዋታዎችን በጊዜያዊ አሰልጣኝነት የመራው አሰልጣኝ ዘነበ ፍስሀን እስከ ውድድር አመቱ መጨረሻ ድረስ…

አሰልጣኝ ብርሀኔ ገብረግዚአብሔር ከወልዋሎ ጋር ተለያዩ

ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲን ወደ ፕሪምየር ሊጉ ያሳደጉት እና በፕሪምየር ሊጉ መልካም አጀማመር አድርገው የነበሩት አሰልጣኝ ብርሀኔ…

​ሪፖርት | ሲዳማ ቡና ደረጃውን ያሻሻለበትን ድል ፋሲል ላይ አስመዝግቧል

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 12ኛ ሳምንት ጨዋታ ሲዳማ ቡና በሜዳው ፋሲል ከተማን አስተናግዶ በእንቅስቃሴ የበላይነት ጭምር 3-0…

አርባምንጭ ከተማ እና ላኪ ሰኒ ተለያይተዋል

አርባምንጭ ከተማ በክረምቱ ሲዳማ ቡናን በመልቀቅ ክለቡን ከተቀላቀለው ናይጄርያዊ አጥቂ ላኪ ሳኒ ጋር መለያየቱ ታውቋል። በኢትዮጵያ…

​ወልዋሎ ከወላይታ ድቻ ነጥብ ተጋርተዋል

በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 12ኛ ሳምንት ዓዲግራት ላይ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ከ ወላይታ ድቻ ያደረጉት ጨዋታ 1-1…