የአሰልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 1-2 ቅዱስ ጊዮርጊስ

\”ከትልቅ ቡድን ጋር በቁጥር አንሶ መጫወት በጣም ከባድ ነው።\” አሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም \”በዚህ ጭቃማ ሜዳ ተጫውቶ…

ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ ከሁለት ጨዋታዎች በኋላ ወደ ድል ተመልሷል

ፈረሰኞቹ የጦና ንቦቹን 2ለ1 በመርታት መሪነታቸውን በአምስት ነጥቦች አስፍተዋል። ሁለቱ ቡድኖች በ24ኛው ሳምንት የሊጉ ጨዋታቸው ከተጋጣሚያቸው…

የአሰልጣኞች አስተያየት| ባህርዳር ከተማ 1-2 ሀድያ ሆሳዕና

\”ተጫዋቾቼ ውጤቱን ለመቀየር የተጫወቱበት መንገድ ሳላደንቅ አላልፍም\” ደግአረግ ይግዛው \”በዚህ ስብስብ ይሄን ውጤት ማስመዝገባችን ጥሩ ነው\”…

ሪፖርት | ነብሮቹ የጣና ሞገደኞቹን የ12 ጨዋታ ያለመሸነፍ ጉዞ ገተዋል

ጠንካራ ፉክክር በታየበት ጨዋታ ባህር ዳር ከተማ በሀዲያ ሆሳዕና 2-1 ተረቶ በዋንጫ ፉክክሩ ወሳኝ ነጥቦችን አጥቷል።…

ሪፖርት | ለገጣፎ ለገዳዲ ባደገበት ዓመት ወደ ከፍተኛ ሊጉ የሚያወርደውን ውጤት አስመዝግቧል

ኢትዮጵያ ቡናን ከለገጣፎ ለገዳዲን ያገናኘው የምሽቱ መርሐግብር 1-1 ተጠናቋል። ውጤቱም ለኢትዮጵያ ቡና በውድድር ዓመቱ 11ኛ የአቻ…

ሪፖርት | የሳምንቱ የመጀመርያ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተገባዷል

አዳማ ከተማ እና አርባምንጭ ከተማ ጨዋታቸውን ያለጎል አጠናቀዋል። አዳማዎች ባለፈው ሳምንት ሽንፈት ካጋጠመው ስብስብ ኩዋሜ ባህ…

ወደ ፕሪምየር ሊጉ ላደጉት የሲዳማ ቡና ዕንስቶች የገንዘብ ሽልማት ተበረከተ

የ2015 የሴቶች ከፍተኛ ሊግ ሻምፒዮን ለሆነው እና ወደ 2016 የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ላደገው ሲዳማ ቡና…

ከፍተኛ ሊግ | ሻሸመኔ ከተማ የሳምንቱን ጨዋታ ሳያደርግ ወደ ፕሪምየር ሊጉ ማደጉን አረጋግጧል

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የምድብ ለ የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች ዛሬ መደረግ ሲጀምሩ ንብ ፣ እንጅባራ እና ቦዲቲ…

ሪፖርት | ናትናኤል ገብረጊዮርጊስ በመጨረሻ ደቂቃ ጎሉ አፄዎቹን ታድጓል

ፋሲል ከነማዎች በጭማሪ ደቂቃ ባስቆጠሯት ግብ ታግዘው ሀድያ ሆሳዕናን 2ለ1 በመርታት የአዳማ ቆይታቸውን በድል ፈፅመዋል። ፋሲል…

ከፍተኛ ሊግ | ሻሸመኔ ከተማ ወደ ፕሪምየር ሊጉ ለማደግ በሩ ላይ ቆሟል

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የምድብ ለ የ22ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ በተደረጉ አራት መርሀግብሮች ሲጀመር ሻሸመኔ ከተማ ወደ…