ሀድያ ሆሳዕና የመስመር አጥቂ አስፈርሟል

ሁለት የውድድር ዓመታትን በመከላከያ ያሳለፈው የመሰመር አጥቂ ሀዲያ ሆሳዕናን ተቀላቅሏል። በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ለቀጣዩ ዓመት…

ድሬዳዋ ከተማ የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቋል

ድሬዳዋ ከተማ ከደቂቃዎች በፊት ተጨማሪ ሁለት ተጫዋቾችን በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌድሬሽን ፅህፈት ቤት አስፈርሟል፡፡ አሰልጣኝ ዮርዳኖስ…

ኢትዮ ኤሌክትሪክ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈረመ

አዲስ አዳጊው ኢትዮ ኤሌክትሪክ የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር ሲፈፅም የአራት ነባር ተጫዋቾችንም ውል አድሷል፡፡ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር…

ባህርዳር ከተማ አማካይ አስፈረመ

የአሰልጣኝ አብርሃም መብራቱው ባህርዳር ከተማ ያብስራ ተስፋዬን የግሉ አድርጓል፡፡ ለቀጣዩ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ተጠናክሮ ለመቅረብ…

የሴቶች ፕሪምየር ሊግ |አዲስ አበባ ንግድ ባንክን ሲረታ ኤሌክትሪክ ሁለተኛ ደረጃን ይዞ መፈፀሙን አረጋግጧል

ሊጠናቀቅ የሁለት ሳምንት ጨዋታዎች የቀሩት የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የ24ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ሲደረጉበት የሊጉ ቻምፒዮን…

ሀድያ ሆሳዕና ሁለት ተጫዋቾችን አስፈረመ

ነብሮቹ የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር ሲፈፅሙ የአንድ ተጫዋች ውል አድሰዋል፡፡ ከሰሞኑ አሰልጣኙን ይፋ እንደሚያደርግ የሚጠበቀው ሀድያ ሆሳዕና…

ሲዳማ ቡና የቀድሞው አማካዩን ዳግም አግኝቷል

አማካዩ አበባየው ዮሐንስ ወደ ቀድሞ ክለቡ ሲዳማ ቡና የተመለሰበትን ዝውውር ፈፅሟል፡፡ ከአሰልጣኝ ወንድማገኝ ተሾመ ሹመት በኋላ…

ወላይታ ድቻ አማካይ አስፈረመ

የጦና ንቦቹ ሁለተኛ ፈራሚያቸው በኃይሉ ተሻገር ሆኗል፡፡ የአሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያምን ውል ከሰሞኑ ካራዘመ በኋላ የክለቡን ነባር…

የሴካፋ የሴቶች ቻምፒዮንስ ሊግ ውድድር ተራዘመ

አትዮጵያ ንግድ ባንክ ተሳታፊ የሚሆንበት የካፍ ቻምፒዮንስ ሊግ የምስራቅ አፍሪካ ውድድር የቀን ለውጥ ተደርጎበታል፡፡ ባሳለፍነው ዓመት…

ማሊያዊው ግብ ጠባቂ በፋሲል ከነማ ውሉን አድሷል

ፋሲል ከነማን ላለፉት አራት ዓመታት ያገለገለው ሚኬል ሳማኬ ከክለቡ ጋር መቆየቱ እርግጥ ሆኗል። የ2014 የቤትኪንግ የኢትዮጵያ…