ሪፖርት | መቻል ለአምስተኛ ተከታታይ ጊዜ ድል አድርጓል

ምሽት ላይ በተደረገው ጨዋታ መቻሎች በከነዓን ማርክነህ እና ቺጂኦኬ ናምዲ ግቦች ወልቂጤ ከተማን 2-0 ረተዋል። በዕለቱ…

ሪፖርት | ፈረሠኞቹ ኃይቆቹን በሰፊ የግብ ልዩነት ረተዋል

በሣምንቱ ቀዳሚ መርሐግብር ቅዱስ ጊዮርጊስ አቤል ያለው በመጀመሪያ አጋማሽ ባስቆጠራቸው ሦስት ግቦች ሀዋሳ ከተማን 3-0 መርታት…

ሪፖርት | ብርቱካናማዎቹ ከናፈቃቸው ድል ጋር ታርቀዋል

በሣምንቱ የመጨረሻ መርሐግብር ድሬዳዋ ከተማ በቻርለስ ሙሴጌ ግቦች ሲዳማ ቡናን 2-0 በመርታት ከአምስት ጨዋታዎች በኋላ ወደ…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወደ መሪነቱ ተመልሷል

በዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ ንግድ ባንኮች ባሲሩ ኦማር እና ሲሞን ፒተር ባስቆጠሯቸው ግቦች ሻሸመኔ ከተማን 2-1 ረተዋል።…

ሪፖርት | ሀዲያ እና መድን ነጥብ ተጋርተዋል

ምሽት ላይ በሀዲያ ሆሳዕና እና ኢትዮጵያ መድን መካከል የተደረገው የዕለቱ ብቸኛ መርሐግብር 1-1 ተጠናቋል። ምሽት 12…

ሪፖርት | ለ17 ደቂቃዎች በተቋረጠው ጨዋታ ባህር ዳር ከተማ ድል ተቀዳጅቷል

እጅግ ከፍተኛ በሆነ የመጨረሻ ደቂቃ ውዝግብ ለ17 ደቂቃዎች የተቋረጠው ጨዋታ በመጨረሻም በጣና ሞገዶቹ 2-1 አሸናፊነት ተጠናቋል።…

ሪፖርት | የጦና ንቦቹ ዐፄዎቹን ረተዋል

በምሽቱ ጨዋታ ወላይታ ድቻዎች እጅግ ማራኪ ከሆነ እንቅስቃሴ ጋር ፋሲል ከነማን 2-0 ማሸነፍ ችለዋል። በምሽቱ ተጠባቂ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 0-1 መቻል

“ዕድለኛ በመሆናችን እንጂ የጠበቅነውን ያህል አይደለም የነበረው እንቅስቃሴ” አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ “እነርሱ ዕድለኞች ነበሩ ውጤቱን አግኝተውታል”…

ሪፖርት | መቻል ወደ ድል ተመልሷል

በሳምንቱ የመጨረሻ መርሐግብር መቻል በበረከት ደስታ ድንቅ ግብ ወላይታ ድቻን 1-0 ረቷል። በሳምንቱ የመጨረሻ መርሐግብር በወላይታ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ፋሲል ከነማ 2-0 ኢትዮጵያ ቡና

“ዋንጫ የሂደት ውጤት ስለሆነ አሁን ላይ ሆኜ እዛ ጫና ውስጥ እንዲገቡ አልፈልግም” አሰልጣኝ ውበቱ አባተ “ክለቡን…