የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 3-2 ሻሸመኔ ከተማ

“ጨዋታው በጣም ከባድ ነበር ፣ ዘጠና ደቂቃ ትልቅ ፉክክር የተደረገበት ነው” አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ “በጨዋታው የተሻልን…

ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ በመጨረሻ ደቂቃ ግብ ጣፋጭ ድል ተጎናጽፏል

 ፈረሠኞቹ ሁለት ጊዜ ከመመራት ተነስተው ሻሸመኔ ከተማን 3ለ2 ረተዋል። በምሽቱ መርሐግብር በሊጉ አናት እና ግርጌ ላይ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀድያ ሆሰዕና 0-0 ወልቂጤ ከተማ

“ውጤቱ አስፈላጊ ስለነበረ ለመሸናነፍ የነበረው ነገር ጥሩ ነው ፣ ያሰብነው ግን አላሳካንም” አሰልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት “ጫና…

ሪፖርት | ነብሮቹ እና ሠራተኞቹ ነጥብ ተጋርተዋል

ሀዲያ ሆሳዕናን ከወልቂጤ ከተማ ያገናኘው የዕለቱ ቀዳሚ መርሐ-ግብር ያለ ግብ ተጠናቋል። የዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ሁለቱን ድል…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 0-1 ፋሲል ከነማ

“ወደምንፈልገው ነገር እንመጣለን ፤ አሁን ላይ ግን ቡድኔን በጥሩ ደረጃ ላይ ነው ለማለት ጊዜው ገና ነው”…

ሪፖርት | ፋሲል ከነማ ወሳኝ ድል ተቀዳጅቷል

በምሽቱ ተጠባቂ ጨዋታ ዐፄዎቹ ጊት ጋትኩት በራሱ መረብ ላይ ባስቆጠራት ግብ ሲዳማ ቡናን 1-0 በመርታት የመጀመሪያ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ መድን 0-1 ወላይታ ድቻ

“በፍላጎት ብቻ በልጠውናል ፣ መሸነፋችን አይበዛብንም” አሰልጣኝ ገብረመድህን ሐይሌ “ብዙ ሩጫ እና ፍትጊያ እንደሚጠብቀን እናውቅ ነበር…

ሪፖርት | ወላይታ ድቻ ወደ ድል ተመልሷል

በሳምንቱ የመጀመሪያ ጨዋታ ወላይታ ድቻ በአብነት ደምሴ ድንቅ ግብ ኢትዮጵያ መድንን 1-0 መርታት ችሏል። ቀን 9…

በዚህ ሳምንት የሚደረጉ ጨዋታዎች የቀጥታ ስርጭት ሽፋን ያገኙ ይሆን ?

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሦስተኛ ሣምንት ጨዋታዎች የቀጥታ ስርጭት ሽፋን ላይኖራቸው እንደሚችል እየተገመተ ነው። ከመስከረም 20 ጀምሮ…

የአሰልጣኞች አሰተያየት | ሻሸመኔ ከተማ 0-1 ሀዋሳ ከተማ

“በግብ ጠባቂያችን መዘናጋት ውጤቱን ልናጣ ችለናል ፣ ይሄ ውጤት አይገባንም ነበር” አሰልጣኝ ፀጋዬ ወንድሙ “እንደዚህ ዓይነት…