የጣና ሞገዶቹ የመጀመሪያ ፈራሚያቸውን አግኝተዋል

ፍሬው ሰለሞን ባህርዳር ከተማን በይፋ ተቀላቅሏል። በውድድር ዓመቱ ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ማጣሪያ የሚሳተፈው…

ሀዲያ ሆሳዕና ከጎፈሬ ጋር ያለውን ውል ለተጨማሪ ዓመት አድሷል

​\”በዋናነት የክለባችንን የፋይናንስ ችግር ለመቅረፍ ስንል ከጎፈሬ ጋር ስምምነት እየፈጸምን እንገኛለን።\” አቶ አባተ ተስፋዬ (የክለቡ ሥራ…

ሪፖርት | የውድድር ዓመቱ የመጨረሻ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

የ2015 ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የመጨረሻ የሆነው የድሬዳዋ ከተማ እና የቅዱስ ጊዮርጊስ ጨዋታ1-1 ተጠናቋል። 9 ሰዓት…

ሪፖርት | መቻል የውድድር ዓመቱን በግብ ተንበሽብሾ አጠናቋል

መቻሎች ለመጀመሪያ ጊዜ አራት ግቦች ባስቆጠሩበት ጨዋታ ለገጣፎ ለገዳዲን 4-1 መርታት ችለዋል። የምሽቱ መርሐግብር መቻልን ከለገጣፎ…

ሪፖርት | የዐፄዎቹ እና ቡናማዎቹ ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል

የውድድር ዓመቱ የመጨረሻ የጨዋታ ሳምንት የመጀመሪያ መርሐግብር የነበረው የፋሲል ከነማ እና የኢትዮጵያ ቡና ጨዋታ 0-0 ተገባዷል።…

ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ አንድ ጨዋታ እየቀረው የ2015 ቻምፒዮን መሆኑን አረጋግጧል

በዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ ሀዲያ ሆሳዕናን የገጠሙት ቅዱስ ጊዮርጊሶች በቸርነት ጉግሣ እና እስማኤል ኦሮ አጎሮ ግቦች 2-0…

ሪፖርት | ለገጣፎ ለገዳዲ የውድድር ዓመቱን 4ኛ ድሉን አስመዝግቧል

ከሊጉ መውረዱን ያረጋገጠው ለገጣፎ ለገዳዲ ከጥሩ የሜዳ ላይ እንቅስቃሴ ጋር ሲዳማ ቡናን 3-2 መርታት ችሏል። 9…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን ለኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ተሳትፎ የነበረው ተስፋ አብቅቷል

አዳማ ከተማ ኢትዮጵያ መድንን 3-0 በመርታት ደረጃውን አሻሽሏል። የዕለቱ መርሐግብር 9 ሰዓት ላይ አዳማ ከተማ እና…

ሪፖርት | ወላይታ ድቻ በሊጉ መቆየቱን አረጋግጧል

ሠራተኞቹ ከወራጅ ቀጠናው በአንድ ነጥብ ከፍ ብለው የጦና ንቦቹ ደግሞ በሊጉ መቆየተቻውን አረጋግጠው ወደ መጨረሻው ሳምንት…

የ29ኛው ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች ላይ ማስተካከያ ተደርጓል

የፊታችን ሐሙስ የሚደረጉት ሁለት ጨዋታዎች በዕኩል ሰዓት እንዲደረጉ የውድድርና ሥነስርዓት ኮሚቴ ወስኗል። የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ…