በካፍ ኮንፌዴሬሽን ካፕ ሁለተኛ ዙር ማጣሪያ የመጀመሪያ ጨዋታ የቱኒዚያውን ክለብ አፍሪካን የገጠሙት ባህርዳር ከተማዎች በሀብታሙ ታደሰ…
ቶማስ ቦጋለ

ኢትዮጵያን ፕሮፌሽናል ፉትቦለርስ አሶሴሽን የኮከቦችን ምርጫ ውጤት ይፋ አድርጓል
በ2015 የኢትዮጵያ እግርኳስ ውድድር ላይ የዓመቱን ኮከብ ተጫዋቾች በክለብ አምበሎች ያስመረጠው የኢትዮጵያ ፕሮፌሽናል ፉትቦለርስ አሶሴሽን ውጤቱን…

የጣና ሞገዶቹ የወሳኝ ተጫዋቻቸውን ውል አድሰዋል
በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታ የሚጠብቀው ባህርዳር ከተማ የአማካዩን ውል ለተጨማሪ ዓመታት አራዝሟል። በ 2015 ቤትኪንግ…

ፈረሠኞቹ እና የጣና ሞገዶቹ የትኞቹን ስታዲየሞች አስመዝግበዋል…?
በአህጉር አቀፍ ውድድሮች የማጣሪያ ጨዋታ የሚጠብቃቸው የሀገራችን ተወካይ ቡድኖች ጨዋታቸውን የሚያደርጉበት ሜዳ ከቀናት በኋላ በይፋ ይታወቃል።…

የጣና ሞገዶቹ የመጀመሪያ ፈራሚያቸውን አግኝተዋል
ፍሬው ሰለሞን ባህርዳር ከተማን በይፋ ተቀላቅሏል። በውድድር ዓመቱ ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ማጣሪያ የሚሳተፈው…

ሀዲያ ሆሳዕና ከጎፈሬ ጋር ያለውን ውል ለተጨማሪ ዓመት አድሷል
\”በዋናነት የክለባችንን የፋይናንስ ችግር ለመቅረፍ ስንል ከጎፈሬ ጋር ስምምነት እየፈጸምን እንገኛለን።\” አቶ አባተ ተስፋዬ (የክለቡ ሥራ…

ሪፖርት | የውድድር ዓመቱ የመጨረሻ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
የ2015 ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የመጨረሻ የሆነው የድሬዳዋ ከተማ እና የቅዱስ ጊዮርጊስ ጨዋታ1-1 ተጠናቋል። 9 ሰዓት…

ሪፖርት | መቻል የውድድር ዓመቱን በግብ ተንበሽብሾ አጠናቋል
መቻሎች ለመጀመሪያ ጊዜ አራት ግቦች ባስቆጠሩበት ጨዋታ ለገጣፎ ለገዳዲን 4-1 መርታት ችለዋል። የምሽቱ መርሐግብር መቻልን ከለገጣፎ…

ሪፖርት | የዐፄዎቹ እና ቡናማዎቹ ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል
የውድድር ዓመቱ የመጨረሻ የጨዋታ ሳምንት የመጀመሪያ መርሐግብር የነበረው የፋሲል ከነማ እና የኢትዮጵያ ቡና ጨዋታ 0-0 ተገባዷል።…

ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ አንድ ጨዋታ እየቀረው የ2015 ቻምፒዮን መሆኑን አረጋግጧል
በዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ ሀዲያ ሆሳዕናን የገጠሙት ቅዱስ ጊዮርጊሶች በቸርነት ጉግሣ እና እስማኤል ኦሮ አጎሮ ግቦች 2-0…