የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድኖች በቀጣይ ጊዜያት የጎፈሬን ትጥቅ እንዲጠቀሙ የሚያደርገው ስምምነት በዛሬው ዕለት ተፈርሟል። የኢትዮጵያ ዋናው የወንዶች ብሔራዊ ቡድን እንዲሁም የሴቶች እና የዕድሜ እርከን ቡድኖች የሚጠቀሙበትን ትጥቅ የተመለከተ የፊርማ ሥነ ስርዓት ዛሬ ተከናውኗል። ከሰዓት በኋላ በቤስት ዋስተርን ፕላስ ሆቴል የተከናወነው ስምምነት በርካታ እንግዶች የታደሙበት ሲሆን በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን እና በትጥቅ አምራቹRead More →

የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን የኦሊምፒክ ማጣሪያ ጨዋታውን ከማን ጋር እና መቼ እንደሚያደርግ ተለይቷል። የ2024 ኦሊምፒክ ጨዋታዎች በፈረንሳይ ፓሪስ እንደሚደረግ ይታወቃል። በዚህም ከደቂቃዎች በፊት በእግርኳስ በአፍሪካ ዞን አራት ዙሮች ያሉት የማጣርያ ጨዋታዎች ዕጣ የማውጣት ሥነ-ስርዓት ካይሮ ላይ ተካሂዷል። በዕጣው መሰረት የኢትዮጵያ ሴቶች እግርኳስ ብሔራዊ ቡድን ከቻድ አቻው ጋር የመጀመሪያ የደርሶ መልስRead More →

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በክረምት ጉዞው የሚያደርገው የወዳጅነት ጨዋታ ታውቋል። በመጪው ክረምት የኢትዮጵያ ወንዶች ብሔራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ በመጓዝ ከካረቢያን ሀገራት ጋር የወዳጅነት ጨዋታዎች እንደሚያደርግ ከዚህ ቀደም በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን በኩል በይፋ መገለፁ ይታወቃል።CJA newman ከተባለ ተቋም ጋር በተደረገ ስምምነት መሰረት የሚደረገው የዚህ ጉዞ አካል የሆነው የወዳጅነት ጨዋታ ከማን ጋር እናRead More →

በዋንጫ ፉክክር ውስጥ ወሳኝ የሆኑትን የነገ ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አሰናድተናል። ባህር ዳር ከተማ ከ ሀዲያ ሆሳዕና በእስካሁኑ ግንኙነታቸው የአቻ ውጤት የማያውቃቸው ባህር ዳር ከተማ እና ሀዲያ ሆሳዕና ዘንድሮ በርካታ ግቦችን የሚያስቆጥር እና ጥቂት ግቦች የሚያስተናግድ ቡድን ባህሪን ተላበሰው ነገ 09:00 ሲል ለሁለተኛ ዙር ጨዋታ ይገናኛሉ። ባሳለፍናቸው ሁለት የጨዋታ ሳምንታትRead More →

የሊጉ 24ኛ ሳምንት ማሳረጊያ በሆኑት ሁለት ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን ነጥቦች አሰናድተናል። ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ሀዋሳ ከተማ 09:00 ላይ የሚጀምረው ጨዋታ ከሽንፈት የሚመለሰው የሊጉን መሪ ቅዱስ ጊዮርጊስን ድል እና ጎል ከራቁት ሀዋሳ ከተማ ያገናኛል። ቅዱስ ጊዮርጊስ ተከታዩ ባህር ዳር ከተማ ቀደም ብሎ ጨዋታውን በማድረጉ ይመራበት የነበረው የነጥብ ርቀት ወደ አንድ ዝቅRead More →

“ይህ ጥቅም መስጠት ካልሆነ በስተቀር ሌላ ምንም ነገር የለውም… “14 ለ 11 ሆኖ መጫወት ይቻላል ?… “…’በአምላክ ነኝ’ እያለ ልጆቹን አላጫውት አላቸው… በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በተደረገው 181ኛ ጨዋታ ሲዳማ ቡና በፊሊፕ አጃህ ብቸኛ ጎል ኢትዮጵያ መድንን 1-0 ማሸነፍ ችሏል። ከውጤቱ ባሻገር በጨዋታው ትኩረት ያሳበው ጉዳይ አሰልጣኝ ገብረመድኅን ኃይሌRead More →

ነገ በ23ኛው ሳምንት የሚስተናገዱትን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አሰናድተናል። ኢትዮጵያ መድን ከ ሲዳማ ቡና ባሳለፍነው ሳምንት ከድል ጋር የተገናኙት ኢትዮጵያ መድን እና ሲዳማ ቡና ተከታታይ ጨዋታዎችን የማሽነፍ ህልምን ይዘው ይገናኛሉ። ለገጣፎ ለገዳዲ ላይ የጎል ናዳ ካዘነበ በኋላ ነገሮች ለኢትዮጵያ መድን ጥሩ አልነበሩም። ሦስት ጨዋታዎችን ማሸነፍ አለመቻላቸው ከዋንጫ ፉክክሩ ቢያንሸራትታቸውምRead More →

በ22ኛ ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ በሁለት ደቂቃ ልዩነት በተቆጠሩ ጎሎች ወልቂጤ ከተማን 2-1 በማሸነፍ አራተኛ ተከታታይ ድል አስመዝግቧል። ሁለቱ ተጋጣሚዎች ከመጨረሻ ጨዋታዎቻቸው የአሰላለፍ ለውጥ ሳያደርጉ ወደ ሜዳ የገቡበት ጨዋታ ፈጠን ባለ እንቅስቃሴ ቢጀምርም አጋማሹ ሙከራዎች በብዛት የታዩበት አልሆነም። የተሻለ የማጥቃት ጫና አሳድረው የታዩት ጊዮርጊሶች በኩል 9ኛው ደቂቃ ላይ አቤልRead More →

በሀዋሳ የሚከናወኑትን የ22ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችን እነሆ። ሀዋሳ ከተማ ከ ሲዳማ ቡና ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የአዳማ ቆይታውን አጠናቆ ወደ ሀዋሳ ሲሻገር የመጀመሪያው ጨዋታ መቀመጫቸውን በከተማዋ ባደረጉት ሁለቱ ቡድኖች መካከል ይደረጋል። ሀዋሳ ከተማ እና ሲዳማ ቡና እስካሁን በሱብሰቡት የነጥብ ብዛት ደረጃቸው ተራርቆ ይገኛል። ለወትሮው በዋንጫ ፉክክር ውስጥRead More →

ነገ የሚከናወኑትን ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አሰናድተናል። ባህር ዳር ከተማ ከ አርባምንጭ ከተማ በሰንጠረዡ ሁለት ጫፎች ላይ ባሉት ፉክክሮች ውስጥ ተሳታፊ የሆኑት ባህር ዳር ከተማ እና አርባምንጭ ከተማ  በየፊናቸው አስፈላጊ የሆኑ ሦስት ነጥቦችን ፍለጋ 09:00 ላይ ይፋለማሉ። ባህር ዳር ከተማ እጅግ ወሳኝ በነበረው የኢትዮጵያ መድን ጨዋታ ነጥብ ተጋርቶ ለነገው ጨዋታRead More →