ሽመልስ በቀለ ከጉዳት መልስ የመጀመሪያ የነጥብ ጨዋታውን አድርጓል
[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] በግብፁ ክለብ አል-ጎውና የሚገኘው የአጥቂ አማካዩ ሽመልስ በቀለ ከጉዳት መልስ የመጀመሪያ የነጥብ ጨዋታውን ከደቂቃዎች በፊት አከናውኗል። የግብፅ ከፍተኛው የሊግ ዕርከን ውድድር ባለንበት ሳምንት የ10ኛ ሳምንት ጨዋታዎችን እያከናወነ ይገኛል። ያለፉትን ስምንት ዓመታት በግብፅ ሊግ በመጫወት የእግርኳስ ህይወቱን እየቀጠለ የሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወሳኝ ተጫዋች ሽመልስ በቀለ በካሜሩንRead More →