ሁለት ትውልደ ኢትዮጵያውያን ቡድኖቻቸውን አሸናፊ አድርገዋል
በMLS ጥሩ ጊዜ እያሳለፈ የሚገኘው ማረን ኃይለስላሴ እና ቤተ እስራኤላዊው ስንታየው ሳላሊች ግብ አስቆጥረዋል። 👉 ማረን ኃይለስላሴ በምርጥ ብቃት ይገኛል በጥር ወር በውሰት ውል የአሜሪካው ቺካጎ ፋየር ተቀላቅሎ ምርጥ ብቃት በማሳየት የሚገኘው ማረን ኃይለስላሴ ቡድኑ ከአትላንታ ዩናይትድ ጋር አቻ በተለያየበት ጨዋታ አንድ ጎል ስያስቆጥር ጆርጅዮ ኮትስያስ ባለቀ ሰዓት ላስቆጠራት ወሳኝRead More →