በMLS ጥሩ ጊዜ እያሳለፈ የሚገኘው ማረን ኃይለስላሴ እና ቤተ እስራኤላዊው ስንታየው ሳላሊች ግብ አስቆጥረዋል። 👉 ማረን ኃይለስላሴ በምርጥ ብቃት ይገኛል በጥር ወር በውሰት ውል የአሜሪካው ቺካጎ ፋየር ተቀላቅሎ ምርጥ ብቃት በማሳየት የሚገኘው ማረን ኃይለስላሴ ቡድኑ ከአትላንታ ዩናይትድ ጋር አቻ በተለያየበት ጨዋታ አንድ ጎል ስያስቆጥር ጆርጅዮ ኮትስያስ ባለቀ ሰዓት ላስቆጠራት ወሳኝRead More →

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] በግብፁ ክለብ አል-ጎውና የሚገኘው የአጥቂ አማካዩ ሽመልስ በቀለ ከጉዳት መልስ የመጀመሪያ የነጥብ ጨዋታውን ከደቂቃዎች በፊት አከናውኗል። የግብፅ ከፍተኛው የሊግ ዕርከን ውድድር ባለንበት ሳምንት የ10ኛ ሳምንት ጨዋታዎችን እያከናወነ ይገኛል። ያለፉትን ስምንት ዓመታት በግብፅ ሊግ በመጫወት የእግርኳስ ህይወቱን እየቀጠለ የሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወሳኝ ተጫዋች ሽመልስ በቀለ በካሜሩንRead More →

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] ከወራት በፊት የአልጄሪያውን ክለብ ጄኤስ ካቢሊ ተቀላቅሎ የነበረው ኢትዮጵያዊው አጥቂ ሙጂብ ቃሲም ከክለቡ ጋር ተለያይቷል? በሲዳማ ቡና በተከላካይ መስመር በመጫወት ብዙሃኑን የስፖርት ቤተሰብ የተዋወቀው ሙጂብ ከዛም ወደ ሀዋሳ ከተማ፣ አዳማ ከተማ እና ፋሲል ከነማ በማምራት በኢትዮጵያ እግርኳስ ስሙን ከፍ እንዳደረገ ይታወቃል። በተለይ በዐፄዎቹ ቤት ሦስት ተከታታይRead More →

ፋሲል ከነማን ለቆ ለሦስት ዓመታት ለአልጄሪያው ክለብ ጄኤስ ካቢሌ ለመጫወት ፊርማውን ያኖረው ኢትዮጵያዊው አጥቂ ሙጂብ ቃሲም ለክለቡ የመጀመርያ ግቡን ካስቆጠረበት ጨዋታ መጠናቀቅ በኋላ ስለተሰማው ስሜት እና ተያያዥ ሀሳቦች ለሶከር ኢትዮጵያ ሀሳቡን አጋርቷል፡፡ በአሰልጣኝ አማር ሶሆያ የሚመራው ጄኤስ ካቢሌ በብሔራዊ ቡድን ጨዋታዎች ምክንያት የአልጄሪያ ሊግ 1 እረፍት ላይ ቢሆንም አቋሙን ለመፈተሽRead More →

በግብፅ ፕሪምየር ሊግ 32ኛ ሳምንት ኢትዮጵያዊው አማካይ ሽመልስ በቀለ የውድድር ዓመቱን 11ኛ ጎል አስቆጥሯል። በተለያዩ ምክንያቶች በተበታተነ መልኩ ሲካሄድ የቆየው የግብፅ ፕሪምየር ሊግ የዘንድሮው የውድድር ዓመት ከበርካታ ተስተካካይ ጨዋታዎች መደረግ በኋላ አሁን 32ኛ ሳምንት ላይ ደርሷል። ሊጠናቀቅ ሁለት የጨዋታ ሳምንት ብቻ በቀረው ሊግ ላይም ኢትዮጵያዊው የምስር ለል መቃሳ አማካይ ሽመልስRead More →

በኢትዮጵያ የተወለደውና በታዳጊነቱ ኤሲ ሚላን አካዳሚን ተቀላቅሎ የነበረው ሰዒድ ቪሲን በ20 ዓመቱ ራሱን አጥፍቶ መገኘቱ ተዘግቧል። መስከረም ወር 2000 ላይ በኢትዮጵያ የተወለደው ሰዒድ በልጅነቱ በጣልያናዊያን ቤተሰቦች በማደጎነት ወደ ሀገሪቱ ካመራ በኋላ በ2014 የኤሲ ሚላን አካዳሚን ተቀላቅሎ የነበረ ሲሆን በመቀጠል ወደ ቤንቬንቶ አምርቶ ነበር። ሆኖም ከዘረኝነት ጋር በተያያዘ በሚደርሱበት ጥቃቶች ምክንያትRead More →

በሀገር ውስጥ በተለያዩ ክለቦች ከተጫወተ በኋላ ባለፉት 15 ዓመታት በ3 አህጉራት በሚገኙ ክለቦች ተዟዙሮ በመጫወት ዓለምን ያካለለው ግዙፉ አጥቂ ፍቅሩ ተፈራ ወደ ሀገሩ የተመለሰበትን ምክንያት ይናገራል። በኢትዮጵያ ተጫዋቾች ታሪክ ለረጅም ጊዜያት በውጭ ሃገራት ሊጎች በመጫወት በተለይም በቅርብ ዓመታት ውስጥ የሚስተካከለው ኢትዮጵያዊ ተጫዋች የሌለው ፍቅሩ ተፈራ ወደ ሀገሩ መመለሱን ዛሬ በሸገርRead More →

የአሜሪካ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን አምበል የሆነችው ናኦሚ ግርማ የ2020 የአሜሪካ ምርጥ ወጣት ተጫዋች ሆና ተመርጣለች። በዚህ ዓመት ለዋናው ብሔራዊ ቡድን መመረጥ የቻለችው የተከላካይ መስመር ተጫዋቿ በ2019 የኮሌጅ ቡድኗ ስታንፎርድ የNCAA ቻምፒየንሺፕ ዋንጫ እንዲያነሳ የረዳች ሲሆን የ PAC-12 ምርጥ የተከላካይ ስፍራ ተጫዋች ተብላ ተመርጣም ነበር። ከ20 ዓመት ብሔራዊ ቡድኑRead More →

ከሰሞኑ ለእረፍት ኢትዮጵያ የነበረው ሽመልስ በቀለ በክለቡ ኮንትራቱ መጠናቀቁን ተከትሎ ውሉን አድሷል፡፡ በሀዋሳ ከተማ በመጫወት የክለብ ህይወቱን የጀመረው ይህ አማካይ በመቀጠል በቅዱስ ጊዮርጊስ እንዲሁም የዋልያዎቹ ወሳኝ ተጫዋች በመሆን ቀጥሏል፡፡ ተጫዋቹ ቅዱስ ጊዮርጊስን በ2005 ከለቀቀ በኋላ በሊቢያ፣ ሱዳን እንዲሁም ግብፅ ክለቦች በመጫወት የእግርኳስ ሕይወቱን እየገፋ ይገኛል፡፡ አማካዩ ድንቅ ጊዜያት ያሳለፈበት ፔትርጀትንRead More →

ጣልያን ትውልደ ኢትዮጵያዊው የአታላንታ ንብረት የሆነው እና በዓመቱ መጀመርያ ላይ ወደ ሴሪ ሲ ክለብ ሞኖፖሊ 1966 ያመራው አማካዩ ኢዮብ ዛምባታሮ ክለቡ በቪርቱስ ፍራንሳቪላ በተሸነፈበት ጨዋታ በሃያ ስምንተኛው ደቂቃ ለአዲሱ ክለቡ የመጀመርያ ግቡን ማስቆጠር ችሏል። በጨዋታው ባለሜዳዎቹ ሞኖፖሊዎች በኢዮብ ጎል መምራት ቢችሉም እንግዶቹ አከታትለው ባስቆጠሯቸው ግቦች ሦስት ለአንድ በሆነ ውጤት አሸንፈውRead More →