የቀድሞው የኢትዮጵያ ቡና ተጫዋች ዴቪድ በሻህ በአሁኑ ወቅት የእግር ኳስ አማካሪ እና ወኪል ሆኖ እየሰራ ይገኛል። በZoom ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ስለሥራው እና በተለይም ስለ ትውልደ ኢትዮጵያን ተጫዋቾች ተወያይቷል። በኮልኝ ከተማ ስለነበረው ዕድገትህ ትንሽ ንገረን! እንዳልከው የተወለድኩት እና ያደኩት በኮሎኝ ከተማ ነው። ኢትዮጵያ ከመምጣቴ በፊት በጀርመን አራተኛ ዲቪዚዮን ተጫውቼ ነበር። የ2013Read More →

የዋልያዎቹ አንበል እና ቁልፍ ተጫዋች የሆነው ሽመልስ በቀለ ዋልያዎቹን የሚቀላቀልበት ቀን ታውቋል። በቀጣይ ወር መጀመርያ ወሳኝ የአፍሪካ ዋንጫ ምድብ ማጣርያ ጨዋታዋን ከኒጀር ጋር የምታደርገው ኢትዮጵያ ዋሳኙ ተጫዋቿን የፊታችን አርብ የምታገኝ ይሆናል። ሽመልስ አርብ ጠዋት አዲስ አበባ በመግባት ወድያውኑ ከሰዓት አልያም ቅዳሜ ከቡድኑ ጋር በመቀላቀል ልምምድ እንደሚጀምር ለማወቅ ችለናል። የአማካዩ ስብስቡንRead More →

በሴቶች ዘርፍ የማልታ የ2019/20 ምርጥ ተጫዋች ተብላ የተመረጠችው ሎዛ አበራ ስለምርጫው እና ስለተሰማት ስሜት ለሶከር ኢትዮጵያ ሃሳቧን ሰጥታለች። በዱራሜ ተወልዳ ያደገችው ሎዛ አበራ በክለብ ደረጃ ያላትን ህይወት ወደ ሀዋሳ ከተማ በመሄድ ‘ሀ’ ብላ ጀምራለች። በሀዋሳ ከተማ ራሷን ካበቃች በኋላም 2007 ላይ ወደ ደደቢት በመምጣት በይበለጥ ወደ ተሻለ ደረጃ ተሸጋገረች። በዚህRead More →

በማልታው ቢርኪርካራ ክለብ ድንቅ ጊዜን ያሳለፈችው ሎዛ አበራ ትናንት ምሽት ይፋ በሆነው መረጃ መሠረት የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ተብላ ተመርጣለች። የክለብ ህይወቷን በሀዋሳ ከተማ ጀምራ 2007 ላይ ወደ ደደቢት በማምራት ድንቅ ብቃቷን ያሳየችው ሎዛ አበራ ዓምና ወደ አውሮፓ በማቅናት የእግርኳስ ጉዞዋን ወደ ተሻለ ደረጃ አሸጋግራ ነበር። በደደቢት በነበረችበት ጊዜ ለ4 ተከታታይRead More →

በገጠመው ከበድ ያለ ጉዳት ለስምንት ወራት ያህል በጉዳት ከሜዳ ርቆ በቅርቡ የተመተለሰው የግብፁ አስዋን ክለብ አጥቂ ዑመድ ኡኩሪ ከጉዳት ስለመመለሱ እና ስለወቅታዊ አቋሙ ለሶከር ኢትዮጵያ ይናገራል፡፡ የ2006 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ኮከብ ተጫዋች እና ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪው ዑመድ በመከላከያ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ዋልያዎቹ ጥሩ የውድድር ዘመናት ካሳለፈ በኃላ ነበር በ2007 ወደRead More →

ከኮሮና ቫይረስ መቋረጥ በኃላ በተጀመረው የግብፅ ፕሪምየር ሊግ ጥሩ ብቃቱን በማሳየት ለቡድኑ መሻሻል ጥሩ አስተዋፅኦ እያደርገ የሚገኘው ሽመልስ በቀለ ተቀይሮ በመግባት ግብ አስቆጥሯል። በግብፅ ፕሪምየር ሊግ 27ኛ ሳምንት ምስር ለል ማቃሳ ካይሮ ላይ ማስርን አስተናግዶ 3-0 ማሸነፍ ችሏል። ምስሮች በ16ኛው ደቂቃ በአሚር ማሬ አማካኝነት ግብ አስቆጥረው እስከ ዘጠናኛው ደቂቃ አንድRead More →

ወደ ጥሩ ወቅታዊ ብቃት የተመለሰው ሽመልስ በቀለ ከደቂቃዎች በፊት በተጠናቀቀው ጨዋታ ግብ አስቆጥሯል። በተከታታይ ጨዋታ በተጠባባቂ ወንበር ላይ ከቆየ በኃላ ከቅርብ ሳምንታት ወዲህ ወደ ቋሚነት የተመለሰው ኢትዮጵያዊው የምስር አልመቃሳ አማካይ ሽመልስ በቀለ ቡድኑ ከኢስማዒልያ ባደረገው ጨዋታ በሀምሳ አራተኛው ደቂቃ ግብ አስቆጥሯል። እንግዶቹ ኢስማዒልያዎች በመግዲ አማካኝነት ግብ አስቆጥረው መምራት በጀመሩበት ጨዋታRead More →

መልካሙ በመጀመርያው ጨዋታ ግብ ሲያስቆጥር ኢዮብ ዛምባታሮ እና ቢንያም በላይም በትናንትናው ዕለት ጨዋታ አድርገዋል። ከእረፍት መልስ የመሰለፍ ዕድሉን መልሶ ያገኘው ሽመልስ በቀለም ዛሬ ይጫወታል። 👉 ትውልደ ኢትዮጵያዊው በሊቨርፑል የመጀመርያ ጨዋታው ግብ አስቆጥሯል መልካሙ ፍራውንዶርፍ በቀዩ ማልያ የመጀመርያው ግብ አስቆጥሯል። ባለፈው ሳምንት ከሆፈንሄይም ወደ ሊቨርፑል የተዘዋወረው ትውልደ ኢትዮጵያዊው የቀጣይ ኮከብ መልካሙRead More →

አዲስ አበባ የተወለደው የመስመር ተከላካይ ኢዮብ ዛምባታሮ የሴሪ ሲ ክለብ የሆነው ሞንፓሊን ተቀላቅሏል፡፡ በሴሪ ሲ (ሦስተኛ የሊግ እርከን እየተወዳደረ የሚገኘው ሞኖፖሊ1966 ይፋ እንዳደረገው ከሆነ ተጫዋቹ ክለቡን የተቀላቀለው በውሰት ውል ሲሆን ከዛሬ ጅምሮ ከቡድኑ ጋር ልምምድ ጀምሯል። የ22 ዓመቱ ኢዮብ ለሁለት ዓመታት በአታላንታ ወጣት ቡድን (ፕሪማቬራ) ቆይቶ በ2018 ወደ ፓዶቫ በውሰትRead More →

ትውልደ ኢትዮጵያዊው ታዳጊ መልካሙ ፍራውንዶርፍ ወደ ሊቨርፑል የሚያደርገው ዝውውር ስለ መጠናቀቁ ፍንጭ ሰጥቷል። በኢትዮጵያ ከምባታ ጠምባሮ ዞን ተወልዶ የእግርኳስ ሕይወቱን በጀርመኑ ክለብ በሆፈንሄም የጀመረው የ16 ዓመቱ ትውልደ ኢትዮጵያዊ የአጥቂ አማካይ በጀርመን ከፍተኛ ግምት ከተሰጣቸው ታዳጊዎች አንዱ ሲሆን ሊቨርፑልም የግሉ ለማድረግ ለወራት ሲከታተለው እንደቆየ ተገልጿል። ተጫዋቹ በኢንስታግራም ገፁ ፕሮፋይል ላይ የሊቨርፑልንRead More →