ሀድያ ሆሳዕና ቀደም ብሎ በኦንላይን አስመዝግባቸው የነበሩ ሁለት የውጪ ዜጋ ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቋል፡፡ በአሰልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት መሪነት የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን በሲዳማ ጎፈሬ ዋንጫ እየገመገመ የሚገኘው ሀድያ ሆሳዕና በትላንትናው ዕለት ቶጓዊው ግብ ጠባቂ ሱሆሆ ሜንሳን በዝውውር ፍፃሜው ቀን በእጁ ያስገባ ሲሆን ቀደም ብሎ በኦንላይን ስማቸውን አስመዝግቧቸው የነበሩ ሁለት የውጪ ዜጋ ተጫዋቾችንRead More →

በአሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ የሚመራው ሲዳማ ቡና ጋናዊውን የመሐል ተከላካይ በአንድ ዓመት ውል አስፈረመ። የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን በማገባደድ በዛሬው ዕለት በሲዳማ ጎፈሬ ዋንጫ ራሱን ለመፈተሽ የመጀመሪያ ጨዋታውን ከድሬዳዋ ከተማ ጋር አድርጎ 3ለ2 ማሸነፍ የቻለው ሲዳማ ቡና ጋናዊው የመሐል ተከላካይ ያኩቡ መሐመድን በአንድ ዓመት ውል በዛሬው ዕለት እንዳስፈረመ አሰልጣኝ ገብረመድኅን ለሶከር ኢትዮጵያRead More →