የምርጫ አስፈፃሚ እና የይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ መግለጫ ሰጥተዋል
12 ቀናት የቀሩት የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት እና ሥራ አስፈፃሚዎች ምርጫን የተመለከተ መግለጫ ተሰጥቷል። ዛሬ ከሰዓት በእግርኳስ ፌዴሬሽኑ ፅህፈት ቤት የተሰጠው መግለጫ ነሐሴ 22 በጎንደር ከተማ የሚደረገውን ምርጫ የተመለከተ ነበር። በመግለጫው ላይ የምርጫ አስፈፃሚ ኮሚቴው ሦስት አባላት እንዲሁም የምርጫው ይግባኝ ሰሚ ኮሚቴ ሁለት አባላት ተገኝተው በእስካሁኑ የሥራ ሂደታቸው ላይ የመጡበትንRead More →