ቀጣዮቹን አራት ዓመታት የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንን በፕሬዘደንትነት ለመምራት የተመረጡት አቶ ኢሳይያስ ጂራ በትናንቱ የሶከር ኢትዮጵያ የሬድዮ ፕሮግራም ላይ በምርጫው ሒደት እና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ የሰጡትን ማብራሪያ ወደ ፅሁፍ ቀይረን በሚከተለው መልኩ አቅርበንላችኋል። ከአጠቃላይ የምርጫው ሒደት እንጀምር… በምርጫው ወቅት በአስፈፃሚ ኮሚቴው በሙሉ ባይሆንም ሰብሳቢው ጋር የህግ ክፍተት ነበር። በፕሬዘደንትነት ምርጫውRead More →

Après plusieurs mois de crise, l’assemblée générale de la fédération de football éthiopienne s’est en fin réunie le week-end écoulé à Semera pour élire un nouveau président pour la Fédération de football Ethiopienne (FFE). Essayas, actuellement à la tête du club de Jimma Aba Jifar, a largement battu l’ancien viceRead More →

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ምርጫ ቀኑን ሙሉ ተካሂዶ እስከ ምሽት 05:00 ከዘለቀ በኋላ ምክትል ፕሬዝዳንቱን አውቋል። የቀድሞው የደደቢት ክለብ ፕሬዝዳንት ኮሎኔል አወል አብዱራሂምም በአብላጫ ድምፅ ተመርጠዋል። በስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልነት በተመረጡት 10 አባላት መካከል በሚካሄደው በዚህ ምርጫ 6 ተወዳዳሪዎች የቀረቡ ሲሆን ከነዚህ መካከል ኮ/ል አወል በ44 ድምፅ ተመርጠዋል። አቶ አበበ ገላጋይRead More →

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ምርጫ ከረፋዱ ጀምሮ እስከ ምሽት ድረስ እየቀጠለ ይገኛል። አቶ ኢሳይያስ ጂራ ፕሬዝዳንት ሆነው በተመረጡበት የዛሬው ምርጫ ረጅም ሰዓት የፈጀው የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ምርጫ ተከናውኗል። በምርጫው ከፍተኛ ድምፅ የሚያገኙ እጩዎች በቀጥታ ወደ ኮሚቴው ከመቀላቀል ይልቅ በክልል ውክልና በመሆኑ ቤኒሻንጉል (ሶፊያ አልማሙን) ፣ ደቡብ (ዘሪሁን ቀቀቦ) ፣ አፋርRead More →

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ዛሬ በአፋር ሰመራ ባከናወነው ምርጫ አቶ ኢሳይያስ ጂራ አዲሱ ፕሬዝዳንት ሆነው በአብላጫ ድምፅ ተመርጠዋል።  ከምርጫው 144 ድምፆች ከቀረቡት አራት እጩዎች መካከል አቶ ተስፋይ ካሕሳይ 3፣ የቀድሞው ፕሬዝዳንት አቶ ጁነይዲ ባሻ 28፣ የቀድሞው ም/ፕሬዝዳንት አቶ ተካ አስፋው 47 ሲያገኙ አቶ ኢሳይያስ ጂራ 66 ድምፅ በማግኘት ቀዳሚ መሆን ችለዋል።Read More →

04:58 የወቅቱ ፕሬዝዳንት አቶ ጁነይዲ ባሻ ለአዲሱ ፕሬዝዳንት አቶ ኢሳይያስ ጂራ የኢትዮጵያን ሰንደቅ አላማ አስረክበዋል። ኮ/ል አወል አብዱራሂም ምክትል ፕሬዝዳንት ሆነው በ44 ድምፅ ተመርጠዋል። 04:10 የምክትል ፕሬዝዳንት ምርጫው ተጀምሯል። የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት 1 ሶፊያ አልማሙን 2 አበበ ገላጋይ 3 አሊሚራህ መሐመድ 4 ሰውነት ቢሻው 5 ዘሪሁን ቀቀቦ 6 ኮ/ልRead More →

ከመስከረም 2006 ጀምሮ ከአራት ዓመታት በላይ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን በፕሬዝደንትነት የመሩት አቶ ጁነይዲ ባሻ ዳግም ለመመረጥ እየተወዳደሩ ይገኛሉ፡፡ ፕሬዝደንት ጁነይዲ ምርጫውን በተመለከተ ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡ ያለፉትን አራት ዓመታት በመሪነት ላይ ቆይተዋል፡፡ በዚህ ዓመታትም ለእግርኳስ ጥሩ የማይባሉ ጊዜያት ነበሩ፡፡ በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ ዳግም ለመወዳደር ለምን ፈለጉ? ለምን ብትል በመጀመሪያRead More →

የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የፕሬዝዳንታዊ እና ስራ አስፈፃሚዎች ምርጫ ከረጅም ጊዜያት መጓተት በኋላ ነገ በሰመራ ይከናወናል። በዚህ ምርጫ ላይ ለፕሬዝዳንተነት ከቀረቡ እጪ ተወዳዳሪዎች አንዱ አተ ተካ አስፋው ናቸው። ከ2000 እስከ 2006 በአህመድ ያሲን እና ሳህሉ ገብረወልድ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት ሆነው ፌዴሬሽኑን ያገለገሉት አቶ ተካ አስፋው በፕሬዝዳንትነት ለመወዳደር የወሰኑበትን ምክንያት ተናግረዋል።Read More →

አቶ ተስፋይ ካህሳይ ለኢትዮዽያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንትነት ከቀረቡት አራት እጩዎች መካከል አንዱ ናቸው። አቶ ተስፋይ በምርጫው ዙርያ ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር አጠር ያለ ቆይታ አድርገዋል። በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን የፕሬዝደንትነት ምርጫ እጩ ተወዳዳሪ ሆኖ ለመወዳር የፈለጉበት ምክንያት ምንድነው?  አዲስ ተወዳዳሪ እንደመሆንዎ መጠን?  በእግርኳሱ ውስጥ ረዥም ጊዜ በተለያዩ የስራ ዘርፎች ስሰራ ቆይቻለው። በቴሌቭዥንRead More →

ለወራት ተጓቶ በመጨረሻም የፊታችን እሁድ ሠመራ ላይ እንደሚካሄድ የሚጠበቀውን ምርጫ የእስካሁኑ ሂደት አስመልክቶ ሁለቱ ኮሚቴዎች ሪፖርት ያቀረቡበት እና ጥያቄዎችን የመለሱበት መግለጫ ዛሬ 9 ሰዐት ላይ በቸርችል ሆቴል ተካሂዷል። የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የፕሬዘዳንት እና ስራ አስፈፃሚ አባላት ምርጫ ሊካሄድ አንድ ቀን ብቻ ቀርቷታል። ሠመራ ላይ እየከተሙ በሚገኙት የክልል እግር ኳስRead More →