“ፋሲሎችን” እንታደጋቸው !
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የስፖርት ሳይንስ እና ሳይኮሎጂ መምህር የሆነው ሳሙኤል ስለሺ በግብ ጠባቂዎች ሥልጠና ዙሪያ የላከልን ፅሁፍ እንደሚከተለው ይነበባል። በሳሙኤል ስለሺ “ፋሲል” ሲባል አብዛኛው የስፖርት ብሎም የእግር ኳስ ቤተሰብ ወደ አዕምሮው የሚመጣው ጃኖ ለባሹ ፋሲል ከነማ እንደሆነ እሙን ነው፡፡ ይሁን እንጂ ይሄ ስም ከፋሲል ከነማ በተለየ መልኩ ሰሞኑን በተደጋጋሚ እየተነሳRead More →