የመቐለ ባሎኒ ፉትሳል ውድድር ተጠናቀቀ
ላለፉት ሦስት ሳምንታት በባሎኒ ትንሿ ስታዲየም ሲካሄድ የቆየው ውድድር ዛሬ ተጠናቀቀ። የደደቢቶቹ ሙሉጌታ ዓምዶም እና ቢንያም ደበሳይ፣ የስሑል ሽረው አርዓዶም ገብረህይወት እና ሌሎች የያዘው ራሄል ቡናም ውድድሩን አሸንፏል። ደማቅ ድጋፍ እና ጠንካራ ፉክክር የታየበት ጨዋታው በመደበኛው የጨዋታ ክፍለ ጊዜ አራት ለአራት ሲጠናቀቅ አሸናፊው ለመለየት በተሰጠ ፍፁም ቅጣት ምት አንጋፋ ተጫዋቾችRead More →