የመቐለ ባሎኒ ፉትሳል ውድድር ተጠናቀቀ
ላለፉት ሦስት ሳምንታት በባሎኒ ትንሿ ስታዲየም ሲካሄድ የቆየው ውድድር ዛሬ ተጠናቀቀ። የደደቢቶቹ ሙሉጌታ ዓምዶም እና ቢንያም ደበሳይ፣ የስሑል ሽረው አርዓዶም ገብረህይወት እና ሌሎች የያዘው ራሄል...
በመቐለ የሚካሄደው ዓመታዊ የፉትሳል ውድድር ተጀመረ
በየዓመቱ በመቐለ ባሎኒ ትንሿ ሜዳ ላይ የሚካሄደው ዓመታዊ የፉትሳል ውድድር ዛሬ ተጀምሯል። ላለፉት ሰባት ዓመታት በተለያዩ አዘጋጆች ሲካሄድ የቆየው ይህ ውድድር የዘንድሮው ውድድር ሰምንተኛው ሲሆን...
የፕሪምየር ሊግ ተጫዋቾች የሚሳተፉበት የፉትሳል ውድድር ዛሬ ተጀምሯል
ራዕይ ያለው ወጣት እናፍራ የፉትሳል ማህበር የሚያዘጋጀው ውድድር ለ11ኛ ጊዜ ዛሬ በይፋ ተጀምሯል፡፡ ከ1999 ጀምሮ በየአመቱ በክረምት ወራት የሚካሄደው ይህ የፉትሳል ውድድር ዘንድሮም ለ11ኛ ጊዜ...
የጎ-ቴዲ ፉትሳል ዋንጫ በቲጂ እና ጓደኞቹ አሸናፊነት ተጠናቀቀ
የኢትዮጵያን እግር ኳስ ፌደሬሽን ከጎ-ቴዲ ስፖርት ጋር በመተባበር ለ15 ቀናት በወጣቶች እና ስፖርት አካዳሚ ሲከናወን የነበረው የ2008 ፉትሳል ውድድር ዛሬ ፍጻሜውን አግኝቷል። ትላንት በተደረጉ የግማሽ...
የጎ-ቴዲ ፉትሳል ዋንጫ በቲጂ እና ጓደኞቹ አሸናፊነት ተጠናቀቀ
የኢትዮጵያን እግር ኳስ ፌደሬሽን ከጎ-ቴዲ ስፖርት ጋር በመተባበር ለ15 ቀናት በወጣቶች እና ስፖርት አካዳሚ ሲከናወን የነበረው የ2008 ፉትሳል ውድድር ዛሬ ፍጻሜውን አግኝቷል። ትላንት በተደረጉ የግማሽ...
ጎ-ቴዲ ፉትሳል ዋንጫ ፡ ወደ ግማሽ ፍፃሜ ያለፉ ቡድኖች ታውቀዋል
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ከጎ-ቴዲ ስፖርት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የ2008 የፉትሳል ውድድር ወሳኝ ምዕራፍ ላይ ደርሷል፡፡ ስምንት ክለቦችን በሁለት ምድቦች በመክፈል የተጀመረው ይህ ውድድር የምድብ...
የጎ-ቴዲ ፉትሳል ዋንጫ መረጃዎች
የ2008 ዓ.ም የጎ-ቴዲ ስፖርት የፉትሳል ዋንጫ የምድብ ጨዋታዎች መከናወናቸውን ቀጥለዋል፡፡ ትላንት ከ7፡00 ሰዓት ጀምሮ በተከናወኑ 4 ጨዋታዎች በአጠቃላይ 50 ጎሎች ሲቆጠሩ ከተከናወኑት ጨዋታዎች በመሸናነፍ የተጠናቀቁት...
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፉትሳል ዋንጫ መረጃዎች
ከጎ-ቴዲ ስፖርት ጋር በመተባበር የተዘጋጀ ከሰኔ 5 እስከ ሰኔ 19 ቀን 2008 ዓ.ም - በብሄራዊ የወጣቶች ስፖርት አካዳሚ ረቡዕ ሰኔ 8 ቀን 2008 ዓ.ም...