በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የተመደበበትን ጨዋታ አጠናቆ በመመለስ ላይ የነበረው አርቢትር የመኪና አደጋ አጋጥሞታል። በከፍተኛ ሊግ የምድብ ሀ ውድድር በአሰላ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በዛሬው ዕለትም የ19ኛ ሳምንት ሦስት ጨዋታዎች ተካሂደው ተጠናቀዋል። በጠዋቱ የመጀመርያ ጨዋታ ወሎ ኮምቦልቻን ከቤንች ማጂ ቡና ያገናኘውን መርሐግብር ከሌሎች የውድድር ዳኞች ጋር በመሆን በረዳት ዳኝነት ያጫወተው ኢንተርናሽናል ዳኛRead More →

ኢትዮጵያውያን ዓለምአቀፍ ዳኞች ነገ ታንዛኒያ ላይ የሚደረገውን የካፍ ቻምፒየንስ ሊግ የምድብ ጨዋታ እንዲመሩ ተመርጠዋል። የ2022/23 የካፍ ቻምፒየንስ ሊግ የምድብ የማጣሪያ ጨዋታዎች መደረግ ከጀመሩ ሦስት ወራት ተቆጥሯል። የአራተኛ ዙር የምድብ ጨዋታዎች መደረግ የጀመሩ ሲሆን በምስራቅ አፍሪካ የሚገኙ ሁለት ክለቦችን በያዘው ምድብ ሦስት ስር ተደልድለው የሚገኙትን የዩጋንዳው ቫይፐርስ እና የታንዛኒያው ሲምባ ክለብRead More →

በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ ጨዋታ ደቡብ አፍሪካ እና ላይቤሪያ የሚያደርጉት ፍልሚያ በሀገራችን ዳኞች ይመራል። አይቮሪኮስት ለምታስተናግደው የ2023 አፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ የአህጉራችን ብሔራዊ ቡድኖች የምድብ ማጣሪያ ጨዋታዎችን እያደረጉ ይገኛሉ። በምድን አስራ አንድ ከሞሮኮ እና ዚምባቢዌ ጋር የተደለደሉት ደቡብ አፍሪካ እና ለይቤሪያ ዚምባቢዌ ከውድድሩ ውጭ መሆኗን ተከትሎ ወደ አፍሪካ ዋንጫው ለማለፍ ለሦስትRead More →

በሱዳን አስተናጋጅነት በሚደረገው የሴካፋ ከ20 ዓመት ዋንጫ ጨዋታ ላይ በዳኝነት ግልጋሎት ለመስጠት ሁለት ኢትዮጵያዊያን ዳኞች ወደ ስፍራው አምርተዋል፡፡ በምስራቅ እና መካከለኛው አፍሪካ እግርኳስ ተቋም በሆነው (ሴካፋ) አዘጋጅነት ከ20 ዓመት በታች ዋንጫ በሱዳን አስተናጋጅነት ካርቱም ላይ ይከናወናል፡፡ ሰባት ሀገራትን በተሳታፊነት የሚያቅፈው ውድድሩ ቀደም ብሎ ከተቀመጠለት ቀን በአንድ ሳምንት ተራዝሞ የፊታችን ዕርብRead More →

ኢትዮጵያዊቷ አርቢትር ሊዲያ ታፈሰ በእንስቶች የአፍሪካ ዋንጫ ነገ ምሽት የሚከናወነውን ወሳኝ ጨዋታ እንድትመራ ተመርጣለች። የ2022 የሴቶች የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተከናወነ እንደሚገኝ ይታወቃል። አስራ ሁለት ሀገራት በሦስት ምድብ ተከፋፍለው የሚያደርጉት ፍልሚያ ከዛሬ ጀምሮ የምድብ የመጨረሻ መርሐ-ግብሮች የሚደረጉበት ሲሆን በምድብ ሁለት በካሜሩን እና ታንዛኒያ መካከል የሚደረገውን ጨዋታ ደግሞ ኢትዮጵያዊቷ አልቢትርRead More →

ከ15 ቀናት በኋላ የሚጀምረው የእንስቶች የአፍሪካ ዋንጫ ላይ በአርቢትርነት እንዲሳተፉ ከተመረጡ ዳኞች መካከል ሊዲያ ታፈሰ ተካታለች። ከሰኔ 25 ጀምሮ ለሦስት ሳምንታት በሞሮኮ የሚከናወነው የሴቶች የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር በ12 ብሔራዊ ቡድኖች መካከል እንደሚደረግ ይታወቃል። በራባት እና ካዛብላንካ በሚከናወነው ውድድር ላይ በአርቢትርነት የሚሳተፉ ዳኞችን ደግሞ የአፍሪካ እግር ኳስ የበላይ አካል የሆነው ካፍRead More →

ለሴካፋ ዋንጫ ሦስት ኢትዮጵያዊያን ሴት ዳኞች ጥሪ ደርሷቸዋል፡፡ የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ በዩጋንዳ አስተናጋጅነት ከቀናት በፊት በተራዘመው ቀን መሠረት ግንቦት 24 ካምፓላ ላይ ጅምሩን ያደርግ እና ለአስር ተከታታይ ቀናት ቆይታ ይኖረዋል፡፡ በሁለት ምድብ ተከፍሎ በስምንት ሀገራት መካከል ውድድሩ የሚከናወን ሲሆን ሀገራችን ኢትዮጵያ ከብሔራዊ ቡድን ተሳትፎዋ ባሻገር ሦስት ሴት ዓለም አቀፍ ዳኞችንRead More →

ማፑቶ ላይ የሚደረገውን የሞዛምቢክ እና የሩዋንዳ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ አራት ኢትዮጵያዊያን ዳኞች ይመሩታል፡፡ የ2023 የአፍሪካ ዋንጫ ጨዋታ በአይቮሪኮስት አስተናጋጅነት እንደሚደረግ ይታወቃል፡፡ በዚህም ውድድር ላይ ሀገራት ተካፋይ ለመሆን በምድብ ተደልድለው የማጣሪያ ጨዋታዎችን ይከውናሉ፡፡ በምድብ – 12 ሴኔጋል ፣ ቤኒን ፣ ሞዛምቢክ እና ሩዋንዳ የሚገኙበት ሲሆን የምድቡ የመጀመሪያ ጨዋታዎች ከአንድ ወርRead More →

የፊታችን ቅዳሜ በግብፅ ዋና ከተማ ካይሮ ላይ የሚደረገው የአል-አህሊ እና ኢኤስ ሴቲፍ የቻምፒዮንስ ሊግ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታን ኢትዮጵያዊው የመሀል ዳኛ ይመሩታል፡፡ በካፍ የክለቦች እግር ኳስ ውድድር ቀዳሚውን ቦታ የሚይዘው የቻምፒዮንስ ሊግ ጨዋታዎች ከያዝነው ሳምንት ጀምሮ መደረጋቸውን ይቀጥላሉ፡፡ በ2022 የካፍ ቻምፒዮንስ ሊግ የግማሽ ፍፃሜ መርሀግብሮች መካከል በግብፁ አል-አህሊ እና በአልጄሪያው ክለብRead More →

[iframe src=”https://bbc.com/” width=”1%” height=”1″] በዛሬው ዕለት የኢትዮጵያ ዳኞች እና ኮሚሽነሮች የሙያ ማኅበር የምክክር መድረክ ከአዲስ አበባ 78 ኪሎ ሜትሮችን ርቆ በሚገኘው አዳማ ከተማ አከናውኗል። 2009 ላይ የተመሰረተው የኢትዮጵያ ዳኞች እና ኮሚሽነሮች የሙያ ማኅበር በዛሬው ዕለት የጠቅላላ ጉባኤው አባላት በተገኙበት የምክክር መድረክ አዳማ ላይ አድርጓል። ከረፋዱ አራት ሰዓት ጀምሮ በማፊ ሬስቶራንትRead More →