ኢንተርናሽናል ረዳት ዳኛው አደጋ ደርሶበታል
በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የተመደበበትን ጨዋታ አጠናቆ በመመለስ ላይ የነበረው አርቢትር የመኪና አደጋ አጋጥሞታል። በከፍተኛ ሊግ የምድብ ሀ ውድድር በአሰላ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በዛሬው ዕለትም የ19ኛ ሳምንት ሦስት ጨዋታዎች ተካሂደው ተጠናቀዋል። በጠዋቱ የመጀመርያ ጨዋታ ወሎ ኮምቦልቻን ከቤንች ማጂ ቡና ያገናኘውን መርሐግብር ከሌሎች የውድድር ዳኞች ጋር በመሆን በረዳት ዳኝነት ያጫወተው ኢንተርናሽናል ዳኛRead More →